Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬፕ ታውን ተጨማሪ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬፕ ታውን በሳምንት አራት ተጨማሪ በረራ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። ተጨማሪ በረራውን መጋቢት 17 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀምር ነው አየር መንገዱ የገለጸው፡፡ በደቡብ አፍሪካ ከኬፕ ታውን ውጪ…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፓኪስታን ባለሃብቶች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፓኪስታን ባለሃብቶች ጋር የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ። የመግባቢያ ሥምምነቱ የፋርማሲዩቲካልስ፣ የማሸጊያ ምርቶች ፋብሪካ እና የኢንዱስትሪ ፓርክ ማሳደግ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ያለመ መሆኑ ተገልጿል።…

በበለስ-ደብረማርቆስ- ሱሉልታ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ በተፈፀመ ስርቆት ጉዳት መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበለስ-ደብረ ማርቆስ- ሱሉልታ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ በተፈፀመ የስርቆት ወንጀል ጉዳት መድረሱን የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ኦፕሬሽን መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው የጥገና ባለሙያ አቶ አደባባይ…

በክልሉ ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል -የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለድርቅ የተጋለጡ ዜጎችን የመደገፉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ሃይሉ አዱኛ የድርቅ ተጋላጭ ዜጎችን ለመደገፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን አስመልክቶ በሰጡት…

ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑ 112 ቢሊየን ብር መድረሱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በአሁኑ ወቅት ተቀማጭ ገንዘብ 112 ቢሊየን ብር ፤ አጠቃላይ ሀብቱ 137 ቢሊየን ብር መድረሱን ገለፀ። ባንኩ 18ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡ በአርሶ አደሮች፣ አርብቶ…

የቦረና ዞንን የውሃ ችግር ለመቅረፍ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቦረና ዞንን የውሃ ችግር ለመቅረፍ በ5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተለያዩ የውሃ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በደቡብ ክልል ለአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት በቂ መጻሕፍት ማቅረብ አልተቻለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት እጥረት ምክንያት ለአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የሚያገለግሉ በቂ መጻሕፍት አሳትሞ ማቅረብ አለመቻሉን የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡ በወላይታ እና ጉራጌ ዞኖች የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መጻሕፍት ባለማግኘታቸው በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ባህርዳር ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የ16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የጣና ሞገዶቹ ከመመራት ተነስተው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተከታታይ ባስቆጠሯቸው ጎሎች…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ሊቀመንበርነትን ከኬንያ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ሊቀመንበርነትን ዛሬ ከኬንያ ተረከበች፡፡ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የገንዘብ ሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ በናይሮቢ የተካሄደ ሲሆን÷ ባለፈው ዓመት በአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የተከናወኑ ስራዎችን ገምግመዋል፡፡…

የአፍሪካ ሀገራት የተሻለ የሰራተኛ አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የተሻለ የሰራተኛ አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ሲል የተባበሩት መንግሥታት የሰራተኞች ድርጅት ገለጸ፡፡ የአፍሪካ ቀጣናዊ የሰራተኞች አስተዳደር ማዕከል 49ኛ ጉባኤ በአዲስ አበባ…