Fana: At a Speed of Life!

ከ20 በላይ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች የስኳር ኢንተርፕራይዞችን ለመሸጥ በወጣው ጨረታ ፍላጎት አሳዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 በላይ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች የኢትዮጵያ መንግስት 8 የስኳር ኢንተርፕራይዞችን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዛወር ባወጣው ጨረታ ፍላጎታቸውን አሳዩ። መንግስት ባለፈው ነሐሴ ወር ስምንት የስኳር ኢንተርፕራይዞችን ወደ ግሉ ዘርፍ…

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዳሰነች ለሚገነባው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ለሚገነባው የኦሞራቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሠረት ድጋይ አስቀመጡ ። በመርሐ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌን ጨምሮ በደቡብ ክልል በምክትል…

ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለኃብቶች ልዑክ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ80 በላይ የፓኪስታን ባለኃብቶችን ያቀፈ የንግድ ልዑካን ቡድን ወደ ኢትዮጵያ ሊመጣ መሆኑን በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ገለጹ። በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን ወደ ኢትዮጵያ ስለሚመጣው…

በ2035 ከግማሽ በላዩ የዓለም ህዝብ ከመጠን በላይ በሆነ ውፍረት ሊጠቃ እንደሚችል ሪፖርት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አስፈላጊው እርምጃ ካልተወሰደ በፈረንጆች 2035 ከግማሽ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከልክ በላይ በሆነ ውፍረት ሊጠቃ እንደሚችል የዓለም አቀፉ ከልክ በላይ ውፍረት ፌዴሬሽን ሪፖርት አመላከተ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ…

የሰላም ስምምነቱ ኢትዮጵያ ያለውጭ ጣልቃ ገብነት ውስጣዊ ችግሯን የመፍታት አቅም እንዳላት ያሳየ ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ኢትዮጵያ ያለውጭ ጣልቃ ገብነት ውስጣዊ ችግሯን የመፍታት አቅም እንዳላት ያሳየ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን…

ሀገራዊ የታክስና የጉምሩክ ሕግ-ተገዢነት ንቅናቄ መክፈቻ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የታክስ እና የጉምሩክ ሕግ-ተገዢነት ንቅናቄ መክፈቻ መርሐ-ግብር በአፍሪካ ሕብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ ''ግብር፤ ለሀገር ክብር'' በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የንቅናቄ መድረኩ ግብር…

የእርሻ መሬት ወስደው ወደ ሥራ በማይገቡ ባለሃብቶች ላይ እርምጃ ይወሰዳል- የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰፋፊ የእርሻ መሬት ወስደው ወደ ሥራ በማይገቡ ባለሃብቶች ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች አሳሰቡ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ባቡከር ካሊፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ከቻይና የፋይናንስ ተቋማት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑካን ቡድን ከቻይና ዋና ዋና የፋይናንስ ተቋማት ጋር የኢንቨስትመንት ትብብርን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይቷል፡፡ ልዑካን ቡድኑ ከቻይና ኤክስፖርት እና ኢምፖርት ባንክ፣ ከኢንዱስትሪ እና ንግድ…

የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ 273 ተማሪዎች በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሙሉ ስኮላርሺፕ መሰጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ 273 ተማሪዎች የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግስት ሙሉ ስኮላርሺፕ መስጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስደው ከግማሽ በላይ ውጤት…

የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበርን አስመልክቶ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የካቲት 23 ቀን 2015 ዓ.ም የሚከበረው 127ኛው የአድዋ ድል በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓሉ ስነ ስርዓት በሚካሄድባቸው አካባቢዎች የትራፊክ መጨናነቅ እንዳያጋጥም የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡…