የሀገር ውስጥ ዜና በወሎ ግንባር ለተሰለፈው ጥምር ጦር ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት ድጋፍ ተደረገ Amele Demsew Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር በወሎ ግንባር ለተሰለፈው ጥምር ጦር የእርድ ከብት እና በጎች ድጋፍ አደረገ፡፡ ለጥምር ጦሩ በከተማዋ ከሚገኙ አምስት ክፍለ ከተሞች የተሰበሰበ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በሚገመት ወጪ 13 የእርድ ከብቶቾ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በመጪው አዲስ ዓመት ሁሉም ዜጋ ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በቅንጅት መስራት አለበት-ዶ/ር ቀንዓ ያደታ Amele Demsew Sep 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው አዲስ ዓመት ከምንጊዜውም በላይ ሁሉም ዜጋ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በቅንጅት መስራት ይጠበቅበታል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ቀንዓ ያደታ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በሱዳን የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 112 ደረሰ Amele Demsew Sep 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግንቦት ወር ጀምሮ በሱዳን በደረሰው የጎርፍ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 112 ደረሠ። ባለፈው ሳምንት ብቻ በሀገሪቱ የጎርፍ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት ማለፉን ባለስልጣን ተናግረዋል። ቢያንስ 115 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸው ነው የተመለከተው።…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት በአንድ ቤት ውስጥ 10 ንጹሃን ዜጎችን በግፍ ገደለ Amele Demsew Sep 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአንድ ቤት ውስጥ 10 ንጹሃን ዜጎችን በጭካኔ መግደሉ ተገለጸ፡፡ አሸባሪ ቡድኑ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ሰቆጣ ወረዳ ልዩ ስሙ ወለህ በሚባል አከባቢ 10 ንጹሃን ዜጎችን በግፍ መጨፍጨፉን የዞኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓት የጀመረውን ጦርነት ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸነፍ ከወጣቶች ከፍተኛ ርብርብ ይጠበቃል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ Amele Demsew Sep 5, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት የጀመረውን ጦርነት እንደትናንቱ ሁሉ ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸነፍ በሚደረገው ርብርብ ወጣቶች የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጋምቤላ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት ለ2 ሺህ አይነስውራን የማንበቢያ መነፅር አበረከተ Amele Demsew Sep 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት ለ2 ሺህ አይነስውራን "ኦርካም ማይ አይ" የተሰኘ ዘመናዊ የማንበቢያ መነፅር አበረከተ። መነጽሩ አማርኛም ሆነ እንግሊዝኛ ለማንበብ የሚረዳ ሲሆን፥ የገንዘብ ኖቶችን እና ቀለም ለመለየት እና ከፊት ለፊት ምን እንዳለ…
የሀገር ውስጥ ዜና ” የትግራይ ተወላጆች የአሸባሪው ህወሓት አገር የማፍረስ ተልዕኮን በፅኑ ሊያወግዙ ይገባል” – አቶ ኦርዲን በድሪ Amele Demsew Sep 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ተወላጆች የአሸባሪው ህወሓት አገር የማፍረስ ተልዕኮን በፅኑ ሊያወግዙ እንደሚገባ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በአቦከር ወረዳ ከሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገር ላይ የተቃጣውን ጥቃት ለመቀልበስ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እንደሚያደርጉ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አረጋገጡ Amele Demsew Sep 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) “በሀገር ሉዓላዊነትና በህዝባችን ሰላም ላይ የተቃጣውን ጥቃት ለመቀልበስ የሚጠበቅብንን ሁሉ ድጋፍና ርብብር እናደርጋለን” ሲሉ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባለታ አረጋገጡ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የኢፌዴሪ ልዩ መልእክተኛና ባለሙሉ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በትራምፕ የግል መኖሪያ ቤት ውስጥ ከ11 ሺህ በላይ የመንግሥት ሰነዶች ተገኙ Amele Demsew Sep 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍሎሪዳ በሚገኘው የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ መኖሪያ ቤት ውስጥ ከ11 ሺህ በላይ የመንግሥት ሰነዶች በሕገ ወጥ መንገድ ተወስደው መገኘታቸው ተገለጸ፡፡ የአሜሪካ የፌዴራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍ ቢ አይ) በፈረንጆቹ አቆጣጠር…
የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓት ከሽብር ተግባሩ ታቅቦ ወደ ሰላም መድረክ እንዲመለስ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ግፊት ሊያደርግ ይገባል – አምባሳደር ጀማል በከር Amele Demsew Sep 3, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ፣ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ እና የሰብዓዊ ድርጅቶች የሽብር ቡድኑ ከሽብር ተግባሩ እንዲታቀብ እና ወደ የሰላም መድረክ እንዲመጣ ግፊት ሊያደርጉ እንደሚገባ በፓኪስታን የኢፌዴሪ አምባሳደር ጀማል በከር ገለጹ፡፡ አምባሳደር ጀማል በከር…