Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች በቻይና ከተሞች ባደረጉት ጉብኝት ለኮሪደር ልማት ግብዓት የሚሆኑ ልምዶች መቅሰማቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ናንጂን እና በያንጆ ከተሞች ባደረጉት ጉብኝት በመዲናዋ እየተካሄደ ለሚገኘው የኮሪደር ልማት ግብዓት የሚሆኑ ልምዶች መቅሰማቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

ለበዓሉ የግብዓት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የምርት አቅርቦት ችግር እንዳይፈጠር በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የገበያ መረጃ ጥናትና ፕሮሞሽን ዳይሬክተር ሰማ ጀማል ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ…

ኢቢሲ ወደ ተሻለ ምዕራፍ እንዲሸጋገር አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) አሁን ካለው ደረጃ ወደ ተሻለ ምዕራፍ እንዲሸጋገር አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ሸጎሌ የሚገኘውን የኢቢሲ ዋና…

ለበዓል ገበያ የሚቀርቡ ምርቶች ላይ የጥራት ቁጥጥር እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለገና በዓል ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ጥራትና ደህንነት ለማረጋገጥ ጥብቅ ክትትልና ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የገናን በዓል ጨምሮ በበዓላት ወቅት የፍጆታ ሸቀጦችና ምርቶች በከፍተኛ መጠን ለገበያ…

ወቅታዊ ጉንፋን እና ጉንፋን መሰል የመተፈንሻ አካላት ህመም መንስኤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉንፋን ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫ፣ ጎሮሮ እና የአየር መተላለፊያ ቧንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም ነው። ‘ሪኖ ቫይረስ’ ለጉንፋን መከሰት ዋና ምክንያት ሲሆን÷ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ፣ ፓራ…

አሜሪካ የሁቲ አማጽያን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ጦር በየመን ዋና ከተማ ሰነዓ የሁቲ አማጽያን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ የአየር ጥቃት መሰንዘሩን አስታወቀ፡፡ ጦሩ በአማጽያኑ ወታደራዊ ማዘዣ፣ የጦር መሳሪያ ማከማቻ እና ፋብሪካ ላይ በርካታ የአየር ጥቃቶች መፈጸሙን አስታውቋል፡፡…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲውን የማሕበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ለመጀመር የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው እና የቦንጋ…

የኢንዱስትሪ ዘርፍ ስራ እድል የመፍጠር አቅም ከ156 ሺህ በላይ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ዓመታዊ የስራ እድል የመፍጠር አማካኝ አቅም ከ156 ሺህ በላይ መድረሱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እንደገለጹት÷ አምራች ኢንዱስትሪዎች ለኤክስፖርት ብቻ ሳይሆን…

የጎግል ክሮም መጠለፍ ከ600 ሺህ በላይ የሚሆኑ ተጠቃሚዎችን ለዳታ ስርቆት ማጋለጡ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎግል ክሮም መጠለፍ ከ600 ሺህ በላይ የሚሆኑ ተጠቃሚዎችን ለዳታ ስርቆት እንዳጋለጠ ተነግሯል፡፡ ጥቃቱ ያነጣጠረው በክሮም ድር ማሰሻ ቅጥያዎች ላይ ሲሆን ጥቃቱ የተፈጸመበት መንገድ በአስጋሪ ዘመቻ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም ኩኪዎችን እና…

ከትጋት ውጭ የሚበለጽግ ሀገር የለም – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከትጋት ውጭ የሚበለጽግ ሀገር የለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷አሁን ላይ የሥራ ባህላችን እየተለወጠ መጥቷል ብለዋል፡፡ በምሽት የተመለከቱት የሻይ…