ከንቲባ አዳነች በቻይና ከተሞች ባደረጉት ጉብኝት ለኮሪደር ልማት ግብዓት የሚሆኑ ልምዶች መቅሰማቸውን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ናንጂን እና በያንጆ ከተሞች ባደረጉት ጉብኝት በመዲናዋ እየተካሄደ ለሚገኘው የኮሪደር ልማት ግብዓት የሚሆኑ ልምዶች መቅሰማቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…