በ2018 በጀት ዓመት ከታቀዱት ስትራቴጂክ አቅዶች ከ96 በመቶ በላይ መፈጸም ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ከታቀዱት ስትራቴጂክ አቅዶች ከ96 በመቶ በላይ ተሳክተዋል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ የከተማ አስተዳደሩ የ2018 በጀት ዓመትና የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ…