Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ – የመነጋገር ድል ቀን

አንድ ሀገር ራሷን የምትፈትንበት እውነተኛ መለኪያ፣ ጦር ሜዳ ላይ ብቻ አይደለም። ችግሮቿን ተቀምጣ የመፍታት አቅሟ ላይም ጭምር እንጂ። ዛሬ ኢትዮጵያ ይህን መለኪያ በክብር አልፋለች። ለወራት፣ ለዓመታት፣ የተራራቁ የመሰሉ ሀሳቦች ነበሩ። የተለያዩ ድምጾች፣ የተለያዩ ስጋቶች፣ የተለያዩ ሕልሞች።…

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ግዳጁን በአስተማማኝ ብቃት በመወጣት የሕዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያስመሰከረ ነው – ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የሚሰጠውን ግዳጅ በአስተማማኝ ብቃት በመወጣት የሕዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያስመሰከረ መሆኑን የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ። የብላቴ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ዋና ማሠልጠኛ ማዕከል 45ኛ ዙር…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ምክክሩ ፖለቲካዊ ተቃርኖ በይቅርታና በምክክር ጎዳና እንዲተካ መሰረት ጥሏል፡፡ 👉 ውጤቱ ለአሁኑ ብቻ ሳይሆን ለመጪው ትውልድ የሚተላለፍ አሻራ ነው፡፡ 👉 የሀገር ብርታት ያለው ልዩነትን በሰለጠነ መንገድ በውይይት መፍታት ላይ ነው፡፡ 👉 የዛሬዋ እለት ድምቀቷ እና ቁም ነገሯ ለሀገር የሚበጅ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ሀገራዊ ምክክሩ በሀገራችን የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው፡፡ 👉 በሀገራችን የነበሩትን ታሪካዊ ስብራቶች እንዲሁም የሐሳብ ልዩነቶች በጠብመንጃ እና በኃይል ሳይሆን በሰለጠነ መንገድ በምክክር ለመፍታት የሚያስችል አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ተከፍቷል፡፡ 👉 ሀገራዊ ምክክር ጉባኤው…

በኢትዮጵያ የሕፃናት ትምህርት፣ ብቁ፣ ንቁና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ዘላቂ ልማት፣ ሰላምና ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነት የሚወሰነው ዛሬ ላይ ለሚገነባው ትውልድ በሚጣለው መሠረት ላይ ነው። ሕፃናት የአዕምሯቸው ዕድገት ፈጣንና የሚሰጣቸውን ዕውቀት በቀላሉ የሚቀስሙበት የዕድሜ ክልል ላይ ያሉ…

በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው 8ቱም ቡድኖች መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ8 የአጀንዳ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲመካከሩ የቆዩት የሀገራዊ ምክክሩ አጀንዳ ቡድኖች መግባባት ላይ ደርሰዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ቀደም ሲል በሰላም ግንባታ፣ በሃይማኖት ጉዳዮች፣ በሙስናና መልካም አስተዳደር…

ሕገ ወጡ ህወሓት የሚፈጽመውን አፈሳና ግድያ ለማስቆም ለውጥ ፈላጊ ሃይሎች በቁርጠኝነት ሊታገሉ ይገባል- የዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ ህወሓት በወጣቶች ላይ እየፈጸመ ያለውን አፈሳ እና ግድያ ለማስቆም ለውጥ ፈላጊ ሃይሎች በቁርጠኝነት ሊታገሉ ይገባል አለ የዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ፡፡ ስምረት ፓርቲ ወቅታዊ የክልሉን ሁኔታ አስመልክቶ…

ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ስራ እየሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ስራ እየሰሩ ነው አለ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፡፡ ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ እመርታ የተረጂነት…

የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት ለመከላከል የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጉልህ ሚና አለው – ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት ለመከላከል የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጉልህ ሚና አለው አሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፡፡ በድሬዋዳ "ጽዱ ኢትዮጵያን፣ ጽዱ ድሬዳዋን ለትውልድ" በሚል መሪ ሐሳብ የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ…

ከሀገር አልፎ ለዓለም ሰላም መከበር የማይተካ ሚና ያለው የሀገር መከላከያ ሠራዊት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ለሀገር ህልውና፣ ነጻነት እና ቀጣይነት ለድንበሯና ለህዝቧ ደህንነት ሌሊትና ቀን የሚተጋ ኃይል ነው። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሉዓላዊነት ዋስትና እና የሀገራዊ አንድነት ዋና ምሰሶ ሆኖ…