Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ከደረጃ በታች የሆኑ 6 የግል ኮሌጆች ተዘጉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ከደረጃ በታች የሆኑ ስድስት የግል ኮሌጆች መዘጋታቸውን የክልሉ ቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ኃላፊ ወ/ሮ ነቢላ ማህዲ ÷ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ በተደረገ ክትትል እና ግምገማ ከደረጃ በታች ሆነው…

የጤና ሚኒስቴርና ኢትዮ ቴሌኮም የጤና ዘርፉን በዲጂታል ለማዘመን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና ኢትዮ ቴሌኮም የጤና ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን ተስማምተዋል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ሁለቱ ተቋማት በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ ሥርጭት እየቀነሰ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከለከል እና ለመቆጣጠር በተሠራው ሥራ ሥርጭቱ እየቀነሰ መምጣቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ። የቢሮው ኃላፊ እንዳሻው ሽብሩ ለፋና ዲጂታል ጋር እንዳሉት ባለፈው ዓመት ክረምት ወራት የወባ በሽታ ስርጭት…

ፑቲን በሩሲያ አየር ክልል ውስጥ ስለተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ይቅርታ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአገሪቱ አየር ክልል ውስጥ የተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ላይ ለደረሰው አሰቃቂ አደጋ ይቅርታ ጠየቁ። የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭን ይቅርታ የጠየቁት ፑቲን “አሳዛኝ ክስተት” ያሉት…

እዮቤል ፀጋዬ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ሶስት ወራት በአስደናቂ ተወዳዳሪዎች ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 ውድድር ዛሬ ተጠናቅቋል፡፡ ለፍጻሜው ማዕረግ ሀይሉ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ ግሩም ነብዩ እና እዮቤል ፀጋዬ በሶስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች ከዛየን ባንድ ጋር…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ እንደሚያስችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው መሰረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ በማምጣት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ማድረግ እንደሚያስችል የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበርና በጆሀንስበርግ ዩኒቨርሲቲ…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የፖሊዮ መረጃን የሚያሰራጭ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በመጠቀም የፖሊዮ መረጃዎችን ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ተደርጓል፡፡ በኢትዮጵያ ያለውን የፖሊዮ ክትትል ውስንነት መቅረፍ ያስችላል የተባለው "ፖሊዮአንቴና" መተግበሪያ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት…

የህንጻ ግንባታዎች ርዕደ መሬትን መቋቋም በሚችሉበት ሁኔታ እንዲገነቡ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህንጻ ግንባታዎች ርዕደ መሬትን መቋቋም የሚችሉ ሆነው እንዲገነቡ በትኩረት እየሰራን ነው ሲል የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የኮንስትራክሽን ፕሮጄክት ቁጥጥርና ክትትል ዋና ስራ አስፈጻሚ በረከት ተዘራ ከፋና…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ሶስት ወራት በአስደናቂ ተወዳዳሪዎች ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 18 የፍጻሜ ውድድር ተካሄደ፡፡ ለፍጻሜው የደረሱት ማዕረግ ሀይሉ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ ግሩም ነብዩ እና እዮቤል ፀጋዬ በሶስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች ከዛየን…

ማኅበራዊ ችግሮች የምንፈታበት አንዱ መንገድ የበጎ ፈቃድ ሥራ ነው – አቶ መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራችንን ማኅበራዊ ችግሮች የምንፈታበት አንዱ መንገድ የበጎ ፈቃድ ሥራ ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ ገለጹ። በሀገራዊ አንድነት፣ በዘላቂ ሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ…