Fana: At a Speed of Life!

የልብ ህመም በምን ምክንያት ይከሰታል?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የልብ ህመም የልብን ስራ የሚያስተጓጉሉ የተለያዩ የልብና የደም ዝውውር ችግሮችን የሚያጠቃልልና ከባድ ከሚባሉት የህመም አይነቶች የሚመደብ ነው። የልብ የጤና ችግሮች በሁለት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦ ከውልደት ጋር (በተፈጥሮ) የሚመጡ እና…

ከንቲባ አዳነች ከሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "የተደራጀ የሲቪል ማህበራት ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልጽግና “ በሚል መሪ ቃል በከተማችን ከሚገኙ…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሠላም ቀጣይነት እየሠራች ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለቀጣናውና ለአፍሪካ ሠላም ቀጣይነት ባለው መልኩ ስትሠራ መቆየቷንና አሁንም ብዙ ዋጋ እየከፈለች መሆኗን የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለጹ። በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

በትግራይ ክልል 400 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያ ለአርሶ አደሮች ተሠራጨ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለ2016/17 የምርት ዘመን ከሚያስፈልገው 700 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ከ400 ሺህ ኩንታል በላይ ለአርሶ አደሮች መድረሱ ተገለጸ፡፡ ቀሪው 300 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያ በሚቀጥሉት 10 ቀናት ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ መርሐ-ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2024/25 የውድድር ዓመት የጨዋታ መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል። በዚሁ መሠረት የ2024/25 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በፈረንጆቹ ነሐሴ 16 ቀን 2024 ማንቼስተር ዩናይትድ ከፉልሃም በሚያደርጉት ጨዋታ…

ለሀገራዊ ምክክር አጀንዳ በመቅረፅ ሂደት የሚተኮርባቸው ጉዳዮች :-

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምክክር አጀንዳዎችን በማሰባሰብ እና በመቅረፅ ሂደት ውስጥ ዘርፈ-ብዙ ተግባራትን ያከናውናል፡፡ ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎችና ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ÷ ግልፅ፣ አካታችና አሳታፊ በሆነ መንገድ የተሰበሰቡ…

የክልሉ የአደጋ ስጋት አመራር ም/ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአደጋ ስጋት አመራር ምክር ቤት የምስረታ መርሐ-ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በምስረታ መድረኩ ላይ÷ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች መገኘታቸውን የርዕሰ…

በጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) አቅጣጫ መሰረት በጎንደር እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም አበረታች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት አቅጣጫ መሠረት በጎንደር ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈጻጸም አበረታች መሆኑ ተመላከተ፡፡ በክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር የተቋቋመው ግብረ-ኃይል በጎንደር ከተማ…

አምባሳደር ታዬ ከተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ዴኒስ ፍራንሲስ ጋር ተወያዩ። አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴና ፕሬዚዳንት ዴኒስ ፍራንሲስ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮችና በአፍሪካ ቀንድ…

ኢትዮጵያ ጠንካራ የማክሮ ኢኮኖሚ ገንብታለች -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እድገቷ ያልተቋረጠ፣ በብዙ ፈተናዎች ውስጥም ቢሆን እንኳን እድገቷ ያልተገታ፣ ጠንካራ መሰረት ላይ የተገነባ የማክሮ ኢኮኖሚ ለመገንባት የቻለች ሀገር መሆኗ የተመሰከረበት ነበር ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ…