Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አባል የሆኑ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች በቅርቡ ተጠናቅቀው ለአገልግሎት ክፍት የተደረጉ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱ በኋላም የጋራ ምክር ቤቱ አባላት ከአዲስ አበበ ከተማ…

በአኝዋሃ ዞን ያለውን የተፈጥሮ ደን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚያስችል ረቂቅ ጥናት ለክልሉ ካቢኔ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአኝዋሃ ዞን ያለውን የተፈጥሮ ደን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም (ዩኔስኮ) ባዮስፌር ሪዘርቭነት ለማስመዝገብ የሚያስችል ረቂቅ ጥናትን በተመለከተ የክልሉ ካቢኔ አባላት ተወያይተው ውሳኔ አሳልፈዋል።…

የቱሪዝም ዘርፉ ለኢኮኖሚው የሚያደርገውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ውጤት እያስመዘገበ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቱሪዝም መዳረሻዎች የሀገሪቱን የሃብት መፍጠሪያ አማራጭ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለው ሥራ ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ተናገሩ። የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ለማስተናገድ ያላትን ፍላጎት ለማስፈጸም የሚያግዝ ፍኖተ ካርታ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን የማስተናገድ እቅድ ማስፈጸሚያ ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር ) እና ዶ/ር ደረጀ ድጉማ የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቲቺንግ ሆስፒታልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር ) እና በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ የተመራ ቡድን የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቲቺንግ ሆስፒታል የስራ እንቅስቃሴን ጎበኘ። በጉብኝቱ በክልሉ…

ምክክር ኮሚሽኑ በአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ትኩረት የሚሰጣቸው አበይት ጉዳዮች፡-

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባካሄደው የምክክር ምዕራፍ አጀንዳ መሰብሰቡ የሚታወቅ ነው፡፡ ኮሚሽኑ በቀጣይም ይህንን ሒደት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እያከናወነ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ ሒደቱ…

የማጅራት ገትር መንስዔ እና ምልክት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጎል በልብስ መሳይ ሽፋን የተሸፈነ ነው፤ ሽፋኑ (Meninges) አንጎልን ሸፍኖ ከልዩ ልዩ ባዕድ ነገሮች ይጠብቃል፤ ወጪና ገቢ ምልልሶች በምጥጥን እንዲከወኑና ጤናማ ዑደት እንዲኖራቸው ያግዛል። የአንጎል ሽፋን ብግነት ደግሞ ማጅራት ገትር ህመም…

ኢትዮጵያና ኦስትሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኦስትሪያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሲሞን ክናፕ ጋር በኢትዮጵያና ኦስትሪያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ የሀገራቱ…

2 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አስር ወራት 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

እንግሊዝ በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ተግባራትን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ የሽግግር ፍትሕ እና ሀገራዊ ምክክር ጥረቶችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር ልዩ ልዑክ አሊሰን ብላክበርን ጋር…