Fana: At a Speed of Life!

አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት ሀገራዊ ምክክር ወሳኝ በመሆኑ ተሳትፎን ማጠናከር ይገባል – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አንድነትን የሚያጠናክር አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት ሀገራዊ ምክክር ወሳኝ በመሆኑ ተሳትፎን ማጠናከር ይገባል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ። የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ በወል ዕውነቶች ላይ…

የልጆችን በሽታ የመከላከል አቅም እንዴት መጨመር ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጻናት በቀላሉ እንዳይታመሙ በሽታ የመከላከል አቅማቸው መጎልበት አለበት፡፡ ይህንንም ለማድረግ መሠረታዊ መርሆችን መከተል ይገባል፡፡ እነሱም፡- -ጡት ማጥባት፡- ቢያንስ ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ጡት ብቻ ማጥባት የራሱ የሆኑ ጠቀሜታዎችን…

ከባንክ መመሪያና አሰራር ውጭ ከደንበኛ ሂሳብ ገንዘብ እንዲመዘበር አድርገዋል የተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤ ፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መመሪያና የአሰራር ስርዓትን በመጣስ ከደንበኛ ሂሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማዘዝ ገንዘቡ እንዲመዘበር አድርገዋል የተባሉ 5 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

የመስኖ መሰረተ ልማትን ለመደገፍ የሚያስችል ውይይት ከኤግዚም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢ/ር አይሻ መሃመድ የተመራ ልዑክ ከደቡብ ኮሪያ ሪፐብሊክ ኤግዚም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር በሚኒስቴሩ ለማከናወን የታቀዱትን ፕሮጀክቶች ሊደግፍ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ ሚኒስትሯ…

የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን ኢትዮጵያ ገንቢ ሚና ትጫወታለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የደቡብ ሱዳን ልዩ ተወካይ እና በተመድ የደቡብ ሱዳን ተልዕኮ ሀላፊ ኒኮላስ ሮላንድ ሌይቦርን ሃይሶም ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ…

በላሊበላ ከተማ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ተፈጥሮ የነበረውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት በመፍታት ሰላም ለማስፈን ያለመ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ…

በፍትሃዊ የወደብ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ሴሚናር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትሃዊ የወደብ አጠቃቀም ላይ ያተኮረ ሴሚናር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ ሴሚናሩ ፍትሃዊ የወደብ አጠቃቀም ለአፍሪካ ቀንድ ለዘላቂ ሰላምና ልማት በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ ሴሚናሩ የወደብ…

የአይነት ሁለት የስኳር ህመም ተጋላጮች፣ ምልክቶችና መከላከያ መንገድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስኳር ህመም የሚከሰተው ሰውነታችን ኢንሱሊን የተባለውን ንጥር ነገር በበቂ ሁኔታ ማምረት ሲያቅተው ወይንም የተመረተው ኢንሱሊን ስራዉን በአግባቡ መስራት ሳይችል ሲቀር ነው፡፡ የስኳር ህመም አይነቶች 1. አይነት አንድ የስኳር…

የሠላም ግንባታ አካታችና የማህበረሰቡን ፍላጎት ያገናዘበ መሆን አለበት – ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ግንባታ አካታችና የማህበረሰቡን ፍላጎት ያገናዘበ መሆን እንዳለበት ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ አስገነዘቡ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሠላም ግንባታ ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ስለ…

ሜ/ጀነራል ክንፈ ከራዳር ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው ክስ በ3 አመት ከ7 ወራት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከ111 የራዳሮች ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው። የቅጣት ውሳኔውን የሰጠው የፌደራል…