Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችንና አዋጆችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ሲያካሂድ የቆየዉን 16ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤን ጨምሮ የተለያዩ ሹመቶችንና አዋጆችን በማጽደቅ ተጠናቋል ። ምክር ቤቱ ሲያካሂድ በቆየው መደበኛ ጉባኤ በቀረቡ አጀንዳዎችን ላይ በመምከር…

ለ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና አሰጣጥ ሂደት ላይ ገለጻ ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና አሰጣጥ ሂደት ላይ ገለጻ ተደርጎላቸዋል። ፈተናውን የሚወስዱ የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ መግባታቸው ይታወቃል። ተማሪዎቹ ከነገ ጀምሮ…

ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ሰለሞን ፍስሃን ጨምሮ በስምንት ሰራተኞች ላይ ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር የኢኮኖሚ ትብብሯን ይበልጥ የማጠናከር ፍላጎት እንዳላት ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር የኢኮኖሚ ትብብሯን ይበልጥ የማጠናከር ፍላጎት እንዳላት የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ኤድሞንዶ ቺሬሊ ገለፁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ከጣሊያን አቻቸው ኤድሞንዶ ቺሬሊ…

የአፍሪካ የሰው ኃይል ልማት የመሪዎች ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የሰው ኃይል ልማት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ በታንዛንያ ዳሬሰላም ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው “የአፍሪካን የኢኮኖሚ እድገት ማፋጠን፤ ወጣቶችን በትምህርት እና ክህሎቶች በማብቃት ምርታማነታቸውን ማሳደግ” በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄድ ነው።…

27 የተሰረቁ ካሜራዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያየ መጠንና የስሪት ምልክት ያላቸው 27 የተሰረቁ ካሜራዎች መያዛቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። ካሜራዎቹ የተያዙት ትናንት ሐምሌ 17 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው ይርጋ ሃይሌ የገበያ…

በክልሉ ከ29 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ እየተሠራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በ2015/16 ምርት ዘመን 937 ሺህ 722 ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን ከ29 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ እየተሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ…

የደቡብ ክልል 18 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ከ18 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን የደቡብ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፈቃድ የተሰጠው በግብርና፣ አግልግሎት ሰጪ እና ኢንዱስትሪ ዘርፎች መሆኑን የቢሮው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአምስት ሀገራት መሪዎች ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከሰዓት በኋላ የአምስት ሀገራት መሪዎች ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል። በስብሰባው ኢትዮጵያን ጨምሮ የጣሊያን፣ የጅቡቲ፣ የሶማሊያ እና የኬንያ የመሪዎች መገኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ታንዛኒያ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ገብቷል። ልዑኩ ጁሊየስ ኔሬሬ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የታንዛኒያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…