Fana: At a Speed of Life!

የሐዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ስምሪት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም እንዲከበር የፀጥታ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ሥራ መገባቱን የክልሉ የፀጥታ ግብረ- ኃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ- ኃይሉ ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል እና ወቅታዊ ክልላዊ የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ…

ሻምበል አበበ ቢቂላ የሀገር ኩራት ምንጭ እና ፈርጥ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሻምበል አበበ ቢቂላ የሀገር ኩራት ምንጭ እና ፈርጥ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጣሊያን መዲና ሮም ጎዳና ለአትሌት አበበ ቢቂላ ማስታወሻ አኑረዋል። ይህን…

ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰበታ የጤና ጣቢያ ፕሮጀክት ውል ስምምነት ሳይደረግ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው።…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና ልዑካን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ የውጭ ግንኙነት ጉዳዮች ቢሮ ዳይሬክተር ዋንግ ዪ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ከልዑካን ቡድኑ ጋር…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጤና ቢሮ አመራሮች የጤና ኤግዚብሽንን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጤና ቢሮ አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ የሚገኘውን አገር አቀፍ የጤና ኤግዚቢሽንን ጎብኝተዋል። አመራሮቹ የጤናውን ዘርፍ ከማዘመንና ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት ከመስጠት ረገድ ሀገሪቱ የደረሰችበት ደረጃ…

በመዲናዋ በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርቱ ፋብሪካዎች በነገው ዕለት ይመረቃሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በቀን 1 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርቱ የዳቦ ፋብሪካዎች እና የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት በነገው ዕለት ተመርቀው አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ተገለፀ፡፡ በዚህም በነገው ዕለት ሶስት አዳዲስ የዳቦ ፋብሪካዎች እና ሁለት የምገባ…

አገር አቀፍ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድና ከአገር አቀፍ የመንግስትና የግል ዘርፍ ጋር የሚመክር መድረክ ሊካሄድ ነው። የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በ 3 ወሳኝ የግሉ ዘርፍ አጀንዳዎች ላይ ዛሬ በሰጠው መግለጫ በተለያዩ ዘርፎች ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶችን…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር 20ኛውን ዓለም አቀፍ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር 20ኛውን ዓለም አቀፍ ጉባዔ ማካሄድ ጀመሯል። በጉባኤው መክፈቻ የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ፣ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ፣ ከሀገር ውስጥ እና ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የመጡ…

የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት መጠናቀቁን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ዝግጅት መጠናቀቁን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ኮሚሽነር ናስር መሐመድ እንደገለጹት በየዓመቱ ሐምሌ 19 ቀን በምስራቅ ሐረርጌ ዞን…

በሚቀጥሉት አስራ አንድ ቀናት የዝናቡ ስርጭቱ በተሻለ ሁኔታ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎችን ይሸፍናል – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አስር አንድ ቀናት የዝናቡ ስርጭቱ በተሻለ ሁኔታ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎችን እንደሚሸፍን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በሚቀጥሉት አሥራ አንድ ቀናት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በሰሜን ምስራቅ እና…