የሱልጣን አሊሚራህ ሐንፍሬ ቤተ መንግስትን ማደስ የአፋርን ታሪክ ማደስ ነው – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱልጣን አሊሚራህ ሐንፍሬ ቤተ-መንግስትን ማደስ የአፋርን ታሪክ እንደገና ማደስ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ገለጹ።
የመደመር ትውልድ መጽሐፍን የማስተዋወቅ፣ የሽያጭ እና የማስመረቅ መርሐ-ግብር በሰመራ ከተማ…