Fana: At a Speed of Life!

ከነገ ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች የሲ ቢ ኢ ብር አገልግሎት ተግባራዊ ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች የሲ ቢ ኢ ብር አገልግሎትን ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ የባንኩ የኮርፖሬት ኮሙኑኬሽን ዳይሬክተር አቶ አልሰን አሰፋ እንዳስታወቁት÷ ባንኩ…

የሶማሌ ክልል ካቢኔና ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት ካቢኔና ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ በተዘጋጀ ፅሁፍ ላይ ውይይት በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ውይይቱን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር  ሙስጠፌ መሀመድ የመሩ ሲሆን÷ ከተዳሰሱ ወቅታዊ…

የኢትዮጵያ የንግድ ልኡክ የፊታችን ግንቦት ወደ ፓኪስታን ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት እና የንግድ የልዑካን ቡድን በፈረንጆቹ ግንቦት 9 ወደ ፓኪስታን እንደሚያቀና በፓኪስታን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ጀማል በከር ገልፀዋል። ጉዞው በተለያዩ መስኮች የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ትብብር…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመጪው ክረምት የሚተከሉ ከ55 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመጪው ክረምት የሚተከሉ ከ55 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተዘጋጁ መሆኑን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ፈቃዱ ደሳለኝ እንዳሉት÷…

የጀርመን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የጀርመን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው መዋዕለንዋያቸውን ማፍሰስ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡ በጀርመን ኢኮኖሚና የአየር ንብረት ጥበቃ ምክትል ሚኒስትር ዩዶ ፊሊፕ የተመራ የልዑካን ቡድን የቦሌ…

ለጄኔራል መኮንኖች የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በዕጣ ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ለጄኔራል መኮንኖች ያስገነባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች በዕጣ አስተላለፈ፡፡ የዕጣ አወጣጥ መርሐ ግብሩ የተከናወነው÷ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ማርታ…

የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የባለድርሻ አካላት ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። የመድረኩ ዓላማ በፓርኩ ያለውን ዕድል ለማሳየትና ባለሀብቶች…

በአማራ ክልል የወባ ስርጭትን ለመከላከል ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጪው የክረምት ወቅት መግቢያ ሊከሰት የሚችለውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመከላከል ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ በኢንስቲትዩቱ የወባ ማስወገድ ፕሮግራም አስተባባሪ ዳምጤ ላንክር÷…

50 ሀገራት ዜጎቻቸውን ከሱዳን ለማስወጣት የኢትዮጵያንድጋፍ ጠይቀዋል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 50 ሀገራት ዜጎቻቸውን ከሱዳን ለማስውጣት በሚያደርጉት ጥረት ኢትዮጵያ ድጋፍ እንድታደርግ በይፋ መጠየቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሱዳን ቀውስ ሳቢያ የተለያዩ ሀገራት ዜጎችን የማስውጣት ስራ ጋር በተያያዘ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

ከቡና፣ የሻይና ቅመማቅመም ምርቶች ከ907 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረበ ቡና፣ የሻይና ቅመማቅመም ምርቶች 907 ነጥብ 56 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ። ገቢው የተገኘው ለውጭ ገበያ ከቀረበው ከ169 ሺህ ቶን በላይ የቡና፣ ሻይና…