Fana: At a Speed of Life!

ወደ ትግራይ ተቋርጦ የነበረው የየብስ ትራንስፖርት ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የየብስ ትራንስፖርት ዳግም መጀመሩ ተገልጿል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከአማራ፣አፋርና ትግራይ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ጋር በሰጠው መግለጫ÷ ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ በተሰራው በርካታ ስራ ወደ…

“ኢትዮጵያ ታንብብ፤ እናንብብ ፤ እናብብ” በሚል መሪ ሐሳብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ታንብብ፤ እናንብብ፤ እናብብ" በሚል መሪ ሐሳብ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው:: በውይይቱ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ምሁራን፣ ደራሲዎች እና የጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተዋል:: በአዲሱ ሙሉነህ

አቶ ደመቀ መኮንን ቡሩንዲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ቡሩንዲ ገብተዋል፡፡ አቶ ደመቀ በአራት የአፍሪካ ሃገራት ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን÷ በታንዛኒያ እና ኮሞሮስ ቆይታ አድርገዋል፡፡ ቡሩንዲ ሶስተኛ የጉብኝታቸው መዳረሻ ሃገር…

የሀረሪ ክልል ካቢኔ ከሸዋል ኢድ በዓል ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ካቢኔ ከሸዋል ኢድ በዓል ዝግጅቶችና ከበዓሉ ጋር በተያያዘ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገምግሟል። በዚህም በእለቱ የሚመረቁ ፕሮጀክቶችን፣ የክልሉን የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎችን፣ የጽዳትና ውበት ስራዎችንና የአገልግሎት መስጫ…

የኩላሊት ታማሚ የተኛ በማስመሰል በህክምና ሰበብ ገንዘብ ሲሰበስቡ የተገኙ 4 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ"ሚኒባስ" ተሽከርካሪ ውስጥ ባዶ ፍራሽ አንጥፈው የኩላሊት ታማሚ የተኛ በማስመሰል በሕክምና ሰበብ ገንዘብ ሲሰበስቡ የተገኙ አራት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ግለሰቦቹ የማታለል ድርጊቱን ሲፈፅሙ የተገኙት…

143 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት አሳይተዋል – ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት 143 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል የተቋማቸውን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም…

አምባሳደር ምስጋኑ ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሯን የፈታችበት መንገድ ሁነኛ ተምሳሌት ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካውያን ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ ለሚለው አህጉራዊ መርህ ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሯን የፈታችበት መንገድ ሁነኛ ተምሳሌት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ ከአፍሪካ ሕብረት የፖለቲካ፣…

በመብረቅ አደጋ የሁለት ታዳጊ ህፃናት ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በመብረቅ አደጋ የሁለት ታዳጊ ህፃናት ህይወት አለፈ፡፡ የከተማው ፖሊስ አዛዥ ዋና ሳጅን አዳነ አለማየሁ÷ በከተማው አዲስ ከተማ ቀበሌ ልዩ ስሙ ብርሃን አዲስ ከተማ ሠፈር ከቀኑ 8፡30 የጣለው ከባድ ዝናብ…

በመዲናዋ የነዳጅ ሽያጭ በዲጂታል ክፍያ ሥርዓት እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በሚገኙ 153 ነዳጅ ማደያዎች የነዳጅ ሽያጭ በዲጂታል ክፍያ ሥርዓት እየተከናወነ መሆኑን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ። በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ነዳጅ ማደያዎች ባለሙያዎች እና የቴሌብር ወኪሎች ተሰማርተው አስፈላጊውን እገዛ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በቢሾፍቱ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቢሾፍቱ ከተማ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቢሾፍቱ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የከተማ ግብርና ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በዘርፉ የተሰማሩ የከተማዋ…