Fana: At a Speed of Life!

የመውጫ ፈተና በመጪው ሰኔ ወር በተመሳሳይ ጊዜ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመውጫ ፈተና በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ለሚመረቁ ተማሪዎች በመጪው ሰኔ ወር በተመሳሳይ ጊዜ እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም 200 ሺህ ከመንግሥትና ከግል ዩኒቨርሲቲ የሚመረቁ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል፡፡…

በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ሕዳር 29፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከአውሮፓ ሕብረት የቢዝነስ ፎረም ጋር በጋራ መሥራት በሚቻልባቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ እንዲሁም ከአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት መሳብ ስለሚቻለው የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ላይ…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ህብረት ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ህብረት ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል። በአፍሪካ ህብረት 24ኛው የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ህብረት ጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ…

1ሺህ 20 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  በሶስት ዙር በተከናወነ በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ ያሉ ዜጎችን የመመለስ ስራ 1ሺህ 20 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻሉ ተገልጿል፡፡ በዚህም ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል አስራ አንዱ እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታህሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች መሸጫ ዋጋ በህዳር ወር 2015 ዓ.ም እየተሸጠበት ባለው ዋጋ የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም ከኅዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30 ቀን…

የመቀሌ የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር ከብሔራዊ የኃይል ቋት ጋር ተገናኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብሔራዊ የኃይል ቋት ጋር ተቋርጦ የቆየው የመቀሌ ከተማ ኤሌክትሪክ ኃይል ከብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል (ግሪድ) ጋር መገናኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የመቀሌ ከተማ ኤሌክትሪክ ኃይል ከአንድ ዓመት በላይ ከብሔራዊ የኃይል…

የሁለት ልጆቿን አባት በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሁለት ልጆቿን አባትና ባለቤቷን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ በ21 ዓመት ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ተወሰነባት፡፡ በተመሳሳይ ከባድ የውንብድና ወንጀል በመፈፀም የሰው ሕይወት ያጠፉ ሁለት ግለሰቦች በ18 ዓመት ፅኑ እስራት…

ለደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ከፍተኛ ውድመት ለደረሰበት ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ከ30 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል:: ድጋፉ የሙስሊም ኤ አይ ዲ አሜሪካ ሰብዓዊ አገልግሎት ድርጅትን በማስተባበር ነው የተደረገው፡፡…

በኦሮሚያ ክልል ቆላማ አካባቢዎች ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ14 ሚሊየን ዶላር የዕርዳታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቦረና ዞንና በኦሮሚያ ክልል ቆላማ አካባቢዎች ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ14 ሚሊየን ዶላር የዕርዳታ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በገንዘብ ሚኒስቴርና በአፍሪካ ልማት ባንክ መካከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ ገንዘቡ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን…

የኢትዮ-ሩሲያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው የኢትዮ-ሩሲያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩ ማስጀመሪያ ላይ መልክት ያስተላለፉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ኢትዮጵያ እና ራሽያ ያላቸውን ጠንካራ ታሪካዊ ግንኙነት…