Fana: At a Speed of Life!

ቴስላ ኩባንያ በርካታ ድርጊቶችን መከወን የሚችል ሮቦት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ቴስላ ኩባንያ በአንድ ጊዜ በርካታ ድርጊቶችን መከወን የሚችል ሮቦት ይፋ አድርጓል። ሮቦቱ መራመድ፣ እጆቹን ማወዛወዝ እና በጣቶቹ ዕቃ መያዝ የሚችል መሆኑ ነው የተነገረው። የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ኤሎን…

ከንቲባ አዳነች የመዲናዋ ነዋሪ ከዘመን መለወጫ ጀምሮ ያሉት በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ላደረገው አስተዋፅኦ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመዲናዋ ነዋሪ ከዘመን መለወጫ ጀምሮ የተከናወኑት በዓላት በሰላም ተከብረው እንዲጠናቀቁ ላደረገው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ምስጋና አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ የአዲስ አበባ ህዝብ ከዘመን መለወጫ…

ኢትዮጵያ የምታከናውነውን የአየር ንብረት ለውጥ ሥራ እንደሚደግፍ የተመድ የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታከናውነውን የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ሥራ እንደሚደግፍ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ የፕሮግራሙን የኢትዮጵያ ተወካይ…

የ12ኛ ከፍል መልቀቂያ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሠሌዳ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የ12ኛ ከፍል መልቀቂያና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሠሌዳ ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል። በዚህ መሠረት በመጀመሪያ ዙር የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ከመስከረም 26 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደ…

የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት የልማት ሥራዎች ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ስብራቶችን ማከም ይጠበቅባቸዋል-ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ልማት ሥራዎች ለዜጎች የሥራ ዕድልን ከማመቻቸት ባሻገር ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ስብራቶችን ማከም እንደሚጠበቅባቸው የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ “ኢትዮጵያ በአዲስ ምዕራፍ፣ በአዲስ እሳቤ ላይ…

የትግራይ ተወላጆች ለሀገራችን ኢትዮጵያ ሰላምና ፀጥታ እንሰራለን አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳዳር የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ሰላምና ፀጥታ እንሰራለን ሲሉ ገለጹ። "እየተከላከለች፥ እየለማች ያለች ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳዳር ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር በወቅታዊ…

የሀረሪ ክልል ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልላዊ መንግስት የሰላም፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት፣ የእህትማማችነት እና የአንድነት ማሳያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክቱን አስተላለፈ። በመልዕክቱ ኢሬቻ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት ከመሆኑም ባሻገር…

የኢትዮጵያንና ደቡብ ኮሪያን የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በደቡብ ኮሪያ መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ የንግድና የኢንቨስትመንት ጉባኤ በደቡብ ኮርያ ቡሳን ተካሂዷል። በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ እንዲሁም የኮሪያ-ኢትዮጵያ የንግድ ማህበር በተዘጋጀው…

መካከለኛና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለአዳዲስ ፈጠራና ሥራ ፈጣሪዎች ትኩረት መስጠት አለባቸው–ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመካከለኛ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለአዳዲስ የፈጠራና ሥራ ፈጣሪዎች ልዩ ትኩረት ሰጥተው መስራት አለባቸው ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል አሳሰቡ። በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት አስተባባሪነት…

የትምህርት ሚኒስቴር እና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር እና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ ። ስምምነቱን የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱ አለም እና የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተፈራርመውታል፡፡ ስምምነቱ ሚኒስቴር…