Fana: At a Speed of Life!

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሽብርተኝነትን በመዋጋት ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጋር በትብብር የሚከናወኑ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትን ዛሬ በጎበኙበት ወቅት ከዚህ ቀደም ሽብርተኝነትን በመዋጋት እና በመረጃ ልውውጥ ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጋር በትብብር ይከናወኑ የነበሩ…

የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ ቤንዚን በሊትር 57 ብር ከ05 ሳንቲም፣ ነጭ ናፍጣ በሊትር 59 ብር ከ90 ሳንቲም እንዲሁም ኬሮሲን በሊትር 59…

አገራዊ የምክክር ሂደቱን በገንዘብ ለመደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ሂደቱን በገንዘብ ለመደገፍ የሚያስችል የፕሮግራም ሰነድ ስምምነት በገንዘብ ሚኒስቴር፣ በአገራዊ የምክክር ኮሚሽንና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም መካከል ተፈረመ፡፡ ለሦስት ዓመታት ተግባራዊ በሚደረገው በዚህ…

ወርቃማው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ሲታወስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ አዘዞ ተወልዶ በሦስት ወሩ  ወደ  ደቡብ ጎንደር  ዞን ደብረታቦር ከተማ ሄዶ እዚያው አደገ፡፡ አብሮት የኖረው ስሙ ማዲንጎ ይሁን እንጂ ፥ እናትና አባቱ ያወጡለት መጠሪያ ስም “ተገኔ” ነበር፤ “ጠበቃዬ…

አለመግባባትን በዕርቅ ዘግቶ በፍቅርና በሰላም ከመኖር የተሻለ ሌላ አማራጭ የለም-ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አለመግባባትን በዕርቅ ዘግቶ በፍቅርና በሰላም ከመኖር የተሻለ ሌላ አማራጭ የለም ሲሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ገለጹ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ይህን የተናገሩት፥…

ከጥላቻ ፍቅርን፣ ከመገፋፋት መቀራረብን ከራስ አልፎ ለሰዎች ማሰብን ከመስቀሉ ስራ መማር አለብን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁላችንም ከጥላቻ ፍቅርን፣ ከመገፋፋት መቀራረብን ከራስ አልፎ ለሰዎች ማሰብን ከመስቀሉ ሾል መማር አለብን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ የደመራ በዓል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነ- ስርዓት…

የመስቀል በዓል አብሮነትን በአደባባይ በማንጸባረቅ ረገድ የጎላ ማኅበራዊ ፋይዳ አለው – አቶ አሻድሊ ሐሰን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል ከሃይማኖታዊ ይዘቱ ባሻገር አብሮነትን በአደባባይ በማንጸባረቅ ረገድ የጎላ ማኅበራዊ ፋይዳ አለው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሐሰን ገለጹ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለመስቀል በዓል የእንኳን…

የመስቀል በዓልን ስናከብር ለመከላከያ ሰራዊት ደጀንነታችንን አጠናክረን በመቀጠል ሊሆን ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓልን ስናከብር ለሀገርና ለህዝብ ህልውና እየተዋደቀ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ደጀንነታችንን አጠናክረን በመቀጠል ሊሆን ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ለደመራና…

ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድኑ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ ማጣሪያ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻው ጋር ዛሬ ያደረገው ጨዋታ ያለ ምንም ግብ 0 ለ 0 ተጠናቀቀ፡፡ አንደኛ ዙር የመጀመሪያ ማጣሪያ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት…

የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 93 ፕሮጄክቶችን መርምሮ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሔደው መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ የኢንቨስትመንት ፕሮጄክቶች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። መስተዳድር ምክር ቤቱ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ እና በአገልግሎት ዘርፍ የቀረቡ 93 ፕሮጄክቶችን መርምሮ…