Fana: At a Speed of Life!

በሀገር አቀፍ ደረጃ የባህል ንቅናቄ ከ4 ሚሊየን በላይ ህዝብ ተሳትፏል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደ የባህል ንቅናቄ እስከ አሁን ከ4 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ህዝብ ተሳትፏል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ። "ድንቅ ምድር ድንቅ ባህል" በሚል መሪ ሃሳብ በጎንደር ከተማ ሲካሄድ የቆየው…

የከተራና የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጥር 10 እስከ 12 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ጃን ሜዳ እና አቃቂ ቃሊቲ ታቦት ማደሪያ በሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ምክንያት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡…

ከ372 ሚሊየን ብር በላይ የተመዘበረ የመንግስትና የህዝብ ሀብት መመለሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ372 ሚሊየን ብር በላይ የተመዘበረ የመንግስት እና የህዝብ ሀብት ማስመለሱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽነር ሶፎንያስ ደስታ÷በግማሽ ዓመቱ 36 የሙስና ጥቆማዎች ለተቋሙ መድረሳቸውን ገልፀው በዚህም 6…

ለሰላም አዎንታዊ ምላሽ የሰጡ ታጣቂዎች በሀገረ መንግስት ግንባታ እንዲሳተፉ ድጋፍ ይደረጋል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሰላም አዎንታዊ ምላሽ የሰጡ የታጠቁ ቡድኖች በሀገረ መንግስት ግንባታ ሥራዎች በንቃት እንዲሳተፉና የድርሻቸውን እንዲያበረክቱ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) አረጋግጠዋል፡፡…

ኧርሊንግ ሃላንድ በማንቸስተር ሲቲ እስከ 2034 የሚያቆየውን ኮንትራት ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማንቸስተር ሲቲው አጥቂ ኧርሊንግ ሃላንድ በቡድኑ እስከ 2034 የሚያቆየውን ውል መፈረሙ ተገለጸ። የ24 ዓመቱ ኖርዌያዊ አጥቂ ከቅርብ ጊዜ  ወዲህ የአቋም መውረድ ማሳየቱን ተከትሎ ቡድኑን ሊለቅ ይችላል የሚል ጭምጭምታ ሲሰማ…

በመዲናዋ ለከተራና የጥምቀት በዓል በታቦታት ማደሪያ ቦታዎች የጽዳት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለከተራና የጥምቀት በዓል በሁሉም የታቦታት ማደሪያ ቦታዎች "የጥምቀት በዓል በፅዱ አዲስ አበባ" በሚል መሪ ሀሳብ የጽዳት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው። የከተማዋ ዋና ስራ አስኪያጅ ወንድሙ ሴታ (ኢ/ር)፤ የጥምቀትና የከተራ በዓልን…

ኦሊጎነር ሶልሻየር የቤሽክታሽ አሰልጣኝ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የቀድሞው የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች ኦሊጎነር ሶልሻየር የቤሺክታሽ እግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ። ሶልሻየር የቱርኩን እግር ኳስ ቡድን እስከ 2026 ለማሰልጠን መስማማቱን የተረጋገጡ የዝውውር መረጃዎችን የሚያወጣው ፋብሪዚዮ ሮማኖ በፌስ ቡክ…

ከአሰራር ውጪ የ16 ሰራተኞች ቅጥር እንዲፈጸም ያደረገው በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት በጥቅም በመመሳጠር ከአሰራር ውጪ የ16 ሰራተኞች ቅጥር እንዲፈጸም ያደረገው ተከሳሽ በ14 ዓመት እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ ወሰነ። የዞኑ ዐቃቤ ሕግ ፈይሳ ዱደማ…

የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሁሉም በአቅሙ አክሲዮን በመግዛት ሃብት የሚያፈራበት ይሆናል – ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሁሉም በአቅሙ አክሲዮን በመግዛት ሃብት የሚያፈራበት ይሆናል ሲሉ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር) አመለከቱ። ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተከፈተው…

ርዕደ መሬት በተከሰተባቸው አካባቢዎች በዕቅድ ላይ የተመሰረተ ሥራ እየተከናወነ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ርዕደ መሬት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የመሠረተ-ልማት፣ የጊዜያዊ መጠለያ፣ የሰብአዊ ድጋፍ፣ የሳይንሳዊ ትንተና እና ትንበያ ቡድኖችን በማደራጀት በዕቅድ ላይ የተመሰረተ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ፡፡…