የክላስተር እርሻ ተሞክሮን በማስፋፋት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን የተመራ ልዑክ በክልሉ አብርሃሞ ወረዳ የመኸር እርሻ እንቅስቃሴን ጎብኝቷል፡፡
በጉብኝቱ ርዕሰ መስተዳድሩ በአብርሃሞ ወረዳ የተጀመረው የክላስተር እርሻ የሚበረታታ መልካም ጅምር መሆኑን…