Fana: At a Speed of Life!

የክላስተር እርሻ ተሞክሮን በማስፋፋት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን የተመራ ልዑክ በክልሉ አብርሃሞ ወረዳ የመኸር እርሻ እንቅስቃሴን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ርዕሰ መስተዳድሩ በአብርሃሞ ወረዳ የተጀመረው የክላስተር እርሻ የሚበረታታ መልካም ጅምር መሆኑን…

የሩሲያ ጦር የዩክሬንን ትልቅ የጦር መጋዘን ማውደሙ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጦር የምዕራባውያን የጦር መሳሪያዎች ይገኙበታል የተባለን የዩክሬን ትልቅ የጦር መሳሪያ መጋዘን ማውደሙ ተሰማ ፡፡ ኢንተርፋክስ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴርን ጠቅሶ እንደዘገበው የሩሲያ ሀይሎች በዩክሬን ተርኖፒል ክልል የሚገኘውን የአሜሪካ እና…

በ22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ ሜዳልያ አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ ሜዳልያ አግኝታለች። ዛሬ በተካሄዱ ውድድሮች በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሴቶች ኢትዮጵያ የወርቅና የብር ሜዳልያ አግኝታለች። በውድድሩ አትሌት ወርቁውሃ ጌታቸው እና ዘርፌ ወንድማገኝ…

የጉምሩክ ኮሚሽን ከ14 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት እና ለአቅመ ደካሞች የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከ14 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት እና ለአቅመ ደካሞች የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አደረገ። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ 3 ሺህ 500 ኩንታል ሲሚንቶና 26 ሺህ 890 የቤት…

አቶ ደመቀ መኮንን አዲስ ከተሾሙት የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሚካኤል ሀመርን ጋር ተወያይተዋል ። በውይይታቸውም በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል በግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን…

የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ፣የዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች በመዲናዋ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ፣የዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ አምባሳደሮች ፣የዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች የአብርሆት ቤተ መፃህፍትን…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ማህበረሰቡ እየተሰጠ ያለውን የኮቪድ19 ክትባት እንዲወስድ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ማህበረሰቡ እየተሰጠ ያለውን የኮቪድ19 ክትባት እንዲወስድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሚኒስትሯ የኮቪድ19 ወረርሽኝ አሁንም ብዙዎችን እየጎዳ መሆኑን እና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ክትባቱን መውሰድ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን…

ኢትዮጵያ ላይ የሚሰራጩ ግጭት-ቀስቃሽ የጥላቻ ንግግሮችን ፌስቡክ መቆጣጠር አለመቻሉን ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌስቡክ የሚሰራጩ የጥላቻ ንግግሮችን ኩባንያው መቆጣጠር አለመቻሉን ወይም አለመፈለጉን በማይናማር እና በኢትዮጵያ ላይ የተካሄደ ጥናት አመለከተ። በፌስቡክ የተሰራጩ ግጭት ቆስቋሽ የጥላቻ መልዕክቶች በማይናማር ጅምላ ጭፍጨፋ ማስከተላቸውንና ኢትዮጵያም…

ለመሰረተ ልማት ስራዎች ውጤታማነት የተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚከናወኑ የመሰረተ ልማት ስራዎች ቅንጅታዊ አሰራሮችን ማጠናከርና ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስቴሩ ከክልልና ከከተማ መስተዳድሮች ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት በመሰረተ ልማት ቅንጅታዊ አሰራር ዙሪያ በሐረሪ…

በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በግልጽ ተነጋግሮ መግባባት መፍጠር የህልውና ጉዳይ ነው-አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በግልጽ ተነጋግሮ መግባባት መፍጠር የህልውና ጉዳይ ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ታዬ ደንደአ ተናገሩ፡፡ አካታች ብሄራዊ ምክክር ለብሄራዊ መግባባታችን፣ ለዘላቂ ሰላማችንና ለአብሮነታችን በሚል መሪ ቃል ሀገር…