Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ ከሰኔ 2 ቀን ጀምሮ ሶስተኛ ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ሶስተኛ ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት በዘመቻ እንደሚሰጥ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ገለፀ፡፡ በአስተዳደሩ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሽታን ለመከላከል እስካሁን…

ምናባዊ ንብረት (ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ) ህገ ወጥ በመሆኑ ህብረተሰቡ ከመሰል ድርጊት እንዲቆጠብ ብሄራዊ ባንክ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምናባዊ ንብረትን (ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ) ለግብይት ወይም ለክፍያ መጠቀም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዕውቅና ያልተሰጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከእንደዚህ አይነት ሕገ-ወጥ ተግባር እራሱን እንዲጠብቅ ባንኩ አሳስቧል፡፡ የኢትዮጵያ የገንዘብ…

ኢትዮጵያ ህልውናዋ እና ሉዓላዊነቷ አደጋ በተጋረጠበት ጊዜ ሁሉ ችግሮቿን ለመጋፈጥ ፖሊስ ግንባር ቀደም ተሰላፊ ነበር – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ህልውናዋ እና ሉዓላዊነቷ አደጋ በተጋረጠበት ጊዜ ሁሉ ፖሊስ ግንባር ቀደም ተሰላፊ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ በመስቀል አደባባይ በተካሄደው የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ…

ለመላው ህዝባችን የሰላምና ደህንነት ጋሻ ለመሆን የሚያስችለንን አቅም እየገነባን ነው – ኮሚሽነር ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመላው ህዝባችን የሰላም እና ደህንነት ጋሻ ለመሆን የሚያስችለንን አቅም እየገነባን ነው ሲሉ የፌዴራል ፖሊስ ሰራዊት ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ተናገሩ፡፡ የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና…

የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡ በህግ ማስከበር ፣ በህልውና እና በህብረ ብሄራዊ አንድነት ዘመቻዎች ወቅት ጀግንነት ለፈፀሙና የላቀ የስራ ውጤት ላስመዘገቡ የፖሊስ አመራርና…

የክልሉ ህዝቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ከመመለስ አንፃር አመራሩ ሀላፊነቱን በአግባቡ መወጣት እንደሚገባው የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ ቤት ሀላፊ አቶ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ የተቋቋሙ የተለያዩ ግብረሃይሎች መካከል ክላስተር በ90 ቀናት የተከናወኑ ተግባራትን ገምግሟል፡፡ በዚህም የክልሉ ጠቅላይ አቃቢ ህግ ቢሮ ሃላፊ አቶ አዩብ አህመድ ፍትና ፀጥታን…

“የህዝብን አንገብጋቢ ጉዳዮችና እና መሰረታዊ ጥያቄዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በአፋጣኝ ምላሽ መስጠት ይገባል” – ዶክተር ቢቂላ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ የአንገረብ ግድብን ጎብኝተዋል፡፡ ከዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በተጨማሪ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ…

የፊታችን ዕሁድ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህግ ማስከበር ፣ በህልውና እና በህብረ ብሄራዊ አንድነት ዘመቻዎች ወቅት ጀግንነት ለፈፀሙና የላቀ የስራ ውጤት ላስመዘገቡ የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር የፊታችን እሁድ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ…

ኢትዮጵያ ከአረብ አገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር የሁልጊዜ ፍላጎቷ ነው -ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የአረብ ሀገራት አምባሳደሮች ምክር ቤት አባላትና የአረብ ሊግ አምባሳደር በጠየቁት መሠረት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋቸዋል:: በውይይቱ የአምባሳደሮቹ ዲን፥ ቡድኑ በሚወክሏቸው አገሮችና በኢትዮጵያ መካከል…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የስራ ቦታ ላይ ክትትል ለማድረግ ያስችላል የተባለውን የሰራተኞች የጣት አሻራ ፊርማ አሰራርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰራተኞች የመንግስት የስራ ሰዓትን በአግባቡ እንዲጠቀሙ ለማስቻል የጣት አሻራ ፊርማ የማስጀመር ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፥ በከተማ አስተዳደሩ…