መንግስት የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች የምርምራ ውጤት ምክረ ሀሳብን ተግባራዊ ለማድረግ ያለው ዝግጁነት አበረታች ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የሰብዓዊ መብት ጥሰት የምርምራ ውጤት ምክረ ሀሳብን ተግባራዊ ለማድረግ ያለው ዝግጁነት አበረታች መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ።
ምክትል ኮሚሽነሯ ወይዘሮ ራኬብ መሰለ፥ ኮሚሽኑ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ሰብዓዊ መብቶችን…