Fana: At a Speed of Life!

የህወሃት የሽብር ቡድን ዳግም የጦር ነጋሪት መጎሰም መጀመሩ ቡድኑ ያለጦርነት መኖር እንደማይችል ያሳያል-ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት የሽብር ቡድን ዳግም የጦር ነጋሪትን መጎሰም መጀመሩ ቡድኑ ያለጦርነት መኖር እንደማይችል ያሳያል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ አሸባሪ ቡድኑ በአፈቀላጤዎች በኩል በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየዞረ የጦርነት ቅስቀሳና ዝግጅት እያደረገ…

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአጎዋ ምክንያት ምርቱን ያቆመ አምራች ኩባንያ አለመኖሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በአጎዋ ምክንያት ምርቱን ያቆመ አምራች ኩባንያ አለመኖሩን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለፀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ÷ ኮርፖሬሽኑ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ያስመዘገባቸውን ዋና ዋና ስኬቶች፣…

አቶ መላኩ አለበል ከሶፍሌት ማልታ ኢትዮጵያ ሼር ካምፓኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከሶፍሌት ማልታ ኢትዮጵያ ሼር ካምፓኒ ስራ አስኪያጅ ጃን ቦንት ቪቬት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል÷ ብቅል አማራች ካምፓኒው ሶፍሌት ማልታ በኢትዮጵያ እደረገ ያለውን ጥሩ…

ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት ተመድ የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ የድርጅቱ የኢትዮጵያ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ ገለፁ። የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ…

በህገ- ወጥ መንገድ 7 ሕፃናቶችን ሲያዘዋውር የተገኘው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በህገ- ወጥ መንገድ ሰባት ሕፃናቶችን ሲያዘዋውር የተገኘው ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። ፖሊስ እንዳስታወቀው፥ ተጠርጣሪው ግለሰብ ከካፋ ዞን ጨና ወረዳ ባላ ሻሻ ቀበሌ ከአስር ዓመት በታች የሆኑ ሰባት…

በደቡብ ክልል በበልግ እርሻ 400 ሺህ ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል እየተካሄደ ባለው የበልግ እርሻ እንቅስቃሴ እስካሁን በተደረገው እንቅስቃሴ 400 ሺህ ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠው እንደገለጹት፥ በዘር የተሸፈነው መሬት…

ከፍተኛ ውጤት አምጥተው ዩኒቨርሲቲ ለገቡ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በ2013 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ ዩኒቨርሲቲ ለገቡ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የገንዘብ ድጋፉ በመዲናዋ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች…

በኢትዮጵያና በብራዚል መካከል የተፈረሙ ስምምነቶችን ተግባራዊነት በመከታተል በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያና በብራዚል መካከል የነበረው የዲፕሎማሲ ግንኙነት፣ የተፈረሙ ስምምነቶችና በሂደት ላይ ያሉ ጉዳዮች የአፈፃፀም ደረጃ በተመለከተ ከዘጠኝ ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በምክክር መድረኩ የስኳር ኮርፖሬሽን፣…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሐጅ ተጓዦች ምዝገባ መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሐጅ ምዝገባ መጀመሩን አስታወቀ። በዚህም መሰረት የ2014 ዓ.ም የሐጅ ተጓዦች አጠቃላይ አገልግሎት ዋጋ 83 ሺህ 500 ብር መሆኑን ምክር ቤቱ ያወጣው የዋጋ ዝርዝር…

በሚያዝያ ወር 33 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚያዝያ ወር ብቻ 33 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሰፈሩት ፥ በሚያዝያ ወር ከ35 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዶ 33…