Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ ከተጣለበት ሀገራዊ ሀላፊነት አንጻር የዜጎችን ተሳትፎ ባረጋገጠ መልኩ ነጻ መሆን ይገባዋል – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ከተጣለበት አገራዊ ሀላፊነት አንጻር የሁሉንም ዜጎች ተሳትፎ ያረጋገጠ እና ከወገንተኝነት የጸዳ መሆን ይገባዋል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ዜጎች…

ሰው አልባ አውሮፕላኖችን  ለሃገራዊ ልማትና ለሰብዓዊ አገልግሎት ለማዋል ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (ድሮኖች) ለሃገራዊ ልማት እና ለሰብዓዊ አገልግሎት ለማዋል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሃገር አቀፍ ምክክር ተካሄደ። መድረኩ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና በአለም የምግብ ፕሮግራም…

ላሊበላ የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቋት በመቆየቷ የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቆት በመቆየቱ የቅርሱ አገልጋዮች፣ ጠባቂዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በስፍራው ባደረገው ምልከታ ይህን ማረጋገጥ ችሏል።…

ህብረቱ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወታደራዊ ሀይል ለማሰማራት የቀረበውን ሀሳብ እንደሚቀበለው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወታደራዊ ሀይል ለማሰማራት ያቀረቡትን ሀሳብ በደስታ እንደሚቀበለው አስታወቋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት፥ የምስራቅ አፍሪካ…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ ልኡክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ልኡክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዶክተር ፍጹም በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ ከተመራው የኤጀንሲው ልኡክ ጋር የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ…

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በጋራ መቆም እንዳለባቸው ምሁራን ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በጋራ መቆም አለባቸው ሲሉ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ተናገሩ፡፡ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሴኔሳ…

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር አጎራባች አካባቢዎች ሰላምን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አጎራባች አካባቢዎች መካከል ያለውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ በአጣዬ ከተማ ምክክር ተካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቃይ ወገኖችን ከዕለት ድጋፍ ወደ መልሶ ማቋቋም ለማሸጋገር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖችን ከዕለት ድጋፍ ወደ መልሶ ማቋቋም ለማሸጋገር እየተሰራ መሆኑን የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ታረቀኝ ታሲሳ ÷ በክልሉ ሶስት…

አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ መጠቀም የጠነከረች ኢትዮጵያን የመገንባት እድል ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ መጠቀም ከቻልን ከምንጊዜም በላይ የጠነከረች ኢትዮጵያን የምንገነባበት እድል ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህርና…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች በህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እቅድ አውጥተው እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ የአጭር፣ የመካከለኛ እና የረጅም ጊዜ እቅዶችን አውጥተው እየሰሩ መሆኑን የደቡብ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች አስታወቁ። የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ…