የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን 457 ተማሪዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 457 ተማሪዎች አስመረቀ ፡፡
ኮሌጁ 383 በቅድመ-ምረቃ፣ 24 በማስተርስ እንዲሁም በሕክምና ስፔሻሊቲ 50 በድምሩ 457 ተማሪዎችን…