Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ጉዳት ለመቀነስ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየተሰራ ነው – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ጉዳት ለመቀነስ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሚኒስትሯ በቦረና ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ጉዳት ከተባበሩት መንግስታት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሩስያ አምባሳደር ኢቭኒ ተርኪያን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዛሬው እለት የሩስያውን አምባሳደር ኢቭኒ ተርኪያንን በፅ/ቤታቸው ያነጋገሩ ሲሆን፥ በውይይቱም በዋነኛነት በስማርት ሲቲ ፕሮጀክትና በትራንስፖርት ጉዳዮች ዙርያ መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም ቀጣይ ግንኙነቶችን እና…

በተለያዩ ፈተናዎች ውስጥ ሆኖም ኢኮኖሚው እድገት አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ፈተናዎች ውስጥ ሆኖም ኢኮኖሚው እድገት አስመዝግቧል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡…

ፖለቲካው ሀገርና ህዝብን አስቀድሞ ይጓዝ ዘንድ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ያሳየው ፋይዳ ከፍ ያለ ነው – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ አሁን ላይ ኃይል በማመንጨት ያሳየው ተስፋና ፋይዳ ፖለቲካው ሀገርና ህዝብን አስቀድሞ ይጓዝ ዘንድ ጥቅሙ ከፍ ያለ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሁን ላይ ሃይል ማመንጨት የጀመረዉ የህዳሴዉ ግድብ…

ኢትዮጵያ ሁሉም ተማሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው እንዲያገኙ አድርጋለች- አምባሳደር መስፍን ቸርነት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ዓለም አቀፍ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በስነ ስርዓቱ ላይ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

የህዳሴ ግድቡ ኃይል ማመንጨት መጀመር ከፍተኛ ስትራቴጂያዊ ፋይዳ አለው- አምባሳደር መለስ ዓለም

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጨት መጀመሩ ከፍተኛ ስትራቴጂያዊ ፋይዳ እንዳለው እና የኢትዮጵያንና የኬንያን ኤሌክትሪክ ኃይል ትስስር እንደሚያጠናክር በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም ተናገሩ። በኢትዮጵያና በኬንያ መካከል…

በጦርነት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም 58 ከተሞች የጥምረት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት የወደሙና ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም 58 ከተሞች የጥምረት ስምምነት መፈራረማቸውን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ። ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ የመገባንት ሂደት በተፋጠነ መልኩ ለማስኬድ የሚያግዝ…

ታሪካዊ ምዕራፍን በሚገልጸው የሀገራዊ ምክክር ላይ በኮሚሽነርነት ሀላፊነትን መሸከም ልዩ ክብር አለው – የኮሚሽኑ ሰብሳቢዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ታሪካዊ ምዕራፍን በሚገልጸው የሀገራዊ ምክክር ላይ በኮሚሽነርነት ሀላፊነትን መሸከም ልዩ ክብር አለው ሲሉ የኮሚሽኑ ሰብሳቢዎች ተናገሩ፡፡ የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አረዓያ እና ምክትል ሰብሳቢ ሂሩት…

የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች እነማን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማህበረሰቡ ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዕጩ ኮሚሽነሮችን እንዲጠቁም በማድረግ ከ600 በላይ ዕጩ ኮሚሽነሮች መጠቆማቸውን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም ምክር ቤቱ ለኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዕጩ…

በራስ አል ካምሃ ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት በተካሄደው የራስ አል ካምሃ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ግርማዊት ገ/እግዚአብሄር አሸንፋለች። አትሌት ግርማዊት ገ/እግዚአብሄር 1:04:14 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው የሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድርን ያሸነፈችው፡፡ በዚሁ…