አልማ በአሜሪካ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶችና ምዕመናን ጋር በመተባበር የእለት ደራሽ ምግብና ቁሳቁስ እያሰራጨ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር በአሜሪካ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶችና ምዕመናን ጋር በመተባበር በአማራ ክልሉ ጊዚያዊ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙና በጦርነት ለተጎዱ ወገኖች የእለት ደራሽ ምግብና ቁሳቁስ በማሰራጨት ላይ ነው፡፡…