Fana: At a Speed of Life!

“ሕብረተሰባዊ የጤና ቁርጠኝነት ለጾታ እኩልነት በኢትዮጵያ” የተሰኘውን ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሕብረተሰባዊ የጤና ቁርጠኝነት ለጾታ እኩልነት በኢትዮጵያ" የተሰኘው ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሀ ግብር በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ። ፕሮጀክቱ ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ክልሎች በጤናው ዘርፍ ከፍ ለማድረግ እንደሚያስችል ተገልጿል፡፡…

ኮሚሽኑ ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት አገራዊ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት የተሰጠውን ህዝባዊ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አሳሰቡ፡፡ የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የስራ መጀመሪያ ትውውቅ…

የሲቪክስ የፈተና ውጤት ለዩኒቨርስቲ መግቢያ መወዳደሪያነት እንዳያገለግል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪክስ የፈተና ውጤት ለዩኒቨርስቲ መግቢያ መወዳደሪያነት እንዳያገለግል መወሰኑን ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ፥ የ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የኢትዮጵያ የሁለተኛ…

የአዲስ -ጊቤ ወንዝ ዋና መንገድ ጥገና ስራ በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ ሊገነባ ነው

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ - ጊቤ ወንዝ ዋና መንገድ በ1 ነጥብ 47 ቢሊየን ብር ወጪ የከባድ ጥገና ስራ ሊካሄድለት መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ከፍተኛ የትራንስፖርት ፍሰትን የሚያስተናግደው ይህ መንገድ ÷ ካለው ጉልህ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ…

“የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበልሽኝም” በሚል አሲድ ደፍቶ ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ በ14 ዓመት በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበልሽኝም” በሚል አሲድ በመድፋት በአንዲት ሴት ላይ ጉዳት ያደረሰ ግለሰብ በ14 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን በምስራቅ ጎጃም ዞን የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ ዳኛ አቶ አማረ አያሌው…

በወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማዳን ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉን የደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ፌደሬሽን ገለጸ፡፡ የፌደሬሽኑ የ2014 ዓም የ6 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ…

ብቁ እና ተወዳዳሪ የሰው ሀብት በመፍጠር ክልሉን ማዘመን የትምህርት ዘርፉ ዋና ዓላማ ነው- የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የለማ የሰው ሀብት በመፍጠር ክልሉን ማዘመን የትምህርት ዘርፉ ግዴታ እና ተግባር መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ማተቤ ታፈረ ገለጹ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ…

ከ200 በላይ የመንግስት አገልግሎቶች በኦንላይን እየተሰጡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ባበለጸጋቸው ስርዓቶች ውስጥ የሚተገበሩ 222 የመንግስት አገልግሎቶች በኦንላይን እየተሰጡ መሆኑን አስታወቀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ጋር በመተባበር አገልግሎቶቹ ቀጣይነት…

የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን የመሩት ረዳት ዳኛ ከውድድሩ ተሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን የመሩት ረዳት ዳኛ ዳንኤል ጥበቡ ከውድድሩ መሰናበታቸው ተገልጿል፡፡ በተጠናቀቀው የ13ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ባደረጉት ጨዋታ ላይ ረዳት ዳኛው ባሳዩት የዳኝነት…

የኦሮሚያ ክልል አስተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ውይይት አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል አስተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ውይይት በማድረግ ለጨፌ ኦሮሚያ መምራቱን የክልሉ የመንግስት ኮምንኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮ ሀላፊው አቶ ሀይሉ አዱኛ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የክልሉ አስተዳደር ምክር ቤት…