አፍሪካ በሀገራት ብሔራዊ ጥቅም የሚዘወሩ የምዕራቡ ዓለም ተቋማት ያዛቡትን ምስሏን ለማስተካከል ጠንካራ አህጉራዊ የመገናኛ ብዙኀን ያስፈልጋታል- ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በሃያላን ሀገራት ብሔራዊ ጥቅም የሚዘወሩ የምዕራቡ ዓለም ተቋማት ያዛቡትን ገጽታዋን ለማስተካከል ጠንካራ አህጉራዊ የመገናኛ ብዙኀን ያስፈልጋታል ሲሉ ምሁራ ገለጹ፡፡
ምሁራኑ አህጉሪቱ ጠንካራ ሚዲያ የሌላት በመሆኑ የጨለማ፣ የጦርነትና የረሃብ…