Fana: At a Speed of Life!

እየተደማመጥንና እየተባበርን አካባቢያችንን በንቃት እየጠበቅን ነው – የሰንበቴ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እርስ በእርስ በመደማመጥና በመተባበር አካባቢያችንን በንቃት እየጠበቅን ነው ሲሉ የሰንበቴ ከተማ ወጣቶች ገለጹ። በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የሰንበቴ ከተማ ወጣቶች ለኢዜአ እንደገለጹት÷ አካባቢያቸውን…

ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፈራረስ እያደረገ ያለው ሙከራ አይሳካም – መንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በህዝብ የተመረጠን መንግስት በመገልበጥ አገሪቱን መንግስት አልባ እና የትርምስ ቀጠና ለማድረግ ዘርፈ ብዙ የሽብር ድርጊት መፈጸሙን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታዋ…

በኢትዮጵያ ላይ ተገቢነት የሌላቸው ምንጮች እየተጠቀሱ የፈጠራ ዜናዎች ይሰራሉ -ኢሃም አሊቭ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በኢትዮጵያ ላይ ተገቢነት የሌላቸው ምንጮች እየተጠቀሱ የፈጠራ ዜናዎች ይሰራሉ” ሲሉ የአዘርባጃን ፕሬዚዳንት ኢሃም አሊቭ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ከቢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያን በተመለከተ የሚሰሩ…

ጠላት አማራን አጥፍቶ ኢትዮጵያን ካላፈረሰ አያርፍምና ሁላችንም በአንድነት እንነሳ – አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ መግለጫ ሰጥተዋል ፡፡ ሃላፊው በዚህ ወቅት እንደገለጹት ÷ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አሁን ያለንበት የህልውና ዘመቻ በድል…

በኦሮሚያ ክልል ለ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎች የኮቪድ 19 ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10 ቀናት ውስጥ ለ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎች የኮቪድ 19 ክትባት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ከህዳር 8 እስከ 17 ቀን 2014 ዓ.ም በዘመቻ የሚሰጠውን ክትባት እድሜያቸው ከ12 አመት በላይ…

የመዲናዋ ወጣቶች ተደራጅተው ከተማቸውን እየጠበቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ27 ሺህ በላይ ወጣቶች ተደራጅተው የከተማቸውን እና የአካባቢያቸውን ሰላም እና ፀጥታ በመጠበቅ ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ…

በስልጤ ዞን ተከስቶ የነበረውን ዋግ ሳይስፋፋ መከላከል ተችሏል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ስልጢ ወረዳ በስንዴ ላይ ተከስቶ የነበረው ዋግ ሳይስፋፋ መከላከል መቻሉን የወረዳው እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ መሃመድ አህመዲን ዋግ በተከሰተበት 271 ሄክታር ማሳ ላይ የኬሚካል ርጭት…

ሩሲያ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና አንድነት እንዲከበር ያላትን ቁርጠኝነት በድጋሜ አረጋገጠች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የሩሲያ ምክትል ቋሚ ተጠሪ አና ኢቭስቲኒቫ የፀጥታው ምክር ቤት የአፍሪካን ሰላም እና ደህንነትን አስመልክቶ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ ላይ ሀገራቸው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ለማስጠበው ያላትን ቁርጠኛ አቋም…

የህዳር ወር የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር የህዳር ወር የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ንግድና ቀጠናዊ ትስስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ! ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

ኢትዮጵያ የሴካፋ ውድድር ሻምፒዮን ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዙሩ ካደረጋቸው 4 ጨዋታዎች ሁሉንም በአሸናፊነት በማጠናቀቅ ሻምፒዮን ሆነ ። ብሄራዊ ቡድኑ 12 ነጥብ በመያዝ 12 ነጥብ ካለው ዩጋንዳ አቻው ጋር የመጨረሻውን የዋንጫ ጨዋታ በዛሬው ዕለት…