ከንቲባ አዳነች መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ለቀረበው ጥሪ ምላሽ ለሰጡ አካላት ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችንን…