Fana: At a Speed of Life!

ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንነት ማደግ የውጭ ኢንቨስትመንት ለመሳብ የጎላ ፋይዳ ይኖረዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ማደጋቸው የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ከመሳብ አንፃር ፋይዳው የጎላ መሆኑ ተመላከተ፡፡ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የተለየ የፋይናንስ ስርዓትን ጨምሮ ከመደበኛ የኢኮኖሚ ህጎች በተለየ ሁኔታ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ…

የሀገር በቀል እውቀቶች በምርምር ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን ለሀገራዊ ኢኮኖሚ እድገት ለመጠቀም በምርምርና በቴክኖሎጂ ሊደገፉ እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…

አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)  የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቱርክሜኒስታን መንግስት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢፌዲሪ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት  አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ለቱርክሜኒስታን የፓርላማ አፈ-ጉባኤ  ዱንያጎዜብ ጉልማኖቫ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል። በዚሁ ወቅት አምባሳደር  ጀማል ከፕሬዚዳንት  ታዬ…

ለስራ እድል ፈጠራ ትኩረት በመስጠት የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ ይገባል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለስራ እድል ፈጠራ የተለየ ትኩረት በመስጠት የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ በክልሉ ዋና ዋና የንቅናቄ ተግባራት አፈጻጸም እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር የአመራር…

የዋይ ኤም ጂ ጎልድ ማይኒንግ ተቋም ለአካባቢው ማኅበረሰብ ተስፋ ሰጪ እድሎችን ይዞ የመጣ ሆኗል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሻኪሶ በቅርቡ የተመረቀው የዋይ ኤም ጂ ጎልድ ማይኒንግ ተቋም ለአካባቢው ማኅበረሰብ ተስፋ ሰጪ እድሎችን ይዞ የመጣ ሆኗል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዋይ ኤም ጂ ጎልድ ማይኒንግ ተቋም እና የሚድሮክ…

የሀሰት የወንጀል ምርመራ መዝገብ አደራጅተው ከባለሃብት ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ ፖሊሶች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀሰተኛ የወንጀል ምርመራ መዝገብ በማደራጀት አንድን ባለሃብት በማስፈራራት ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ አራት በአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት እና ሁለት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል…

የቼክ ሪፐብሊክ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼክ ሪፐብሊክ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የፈጠረውን ምቹ ዕድል ተጠቅመው በኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ። የኢትዮ-ቼክ ሪፐብሊክ የጋራ ቢዝነስን ፎረም ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል።…

ለካሳንችስ ልማት ተነሺዎች በገላን ጉራ የተገነባዉና ዛሬ አገልግሎት የሚጀምረው  የገላን ጉራ የመኖሪያ እና የተቀናጀ የልማት መንደር በውስጡ ምን ይዟል?

በ1 ሺህ 200 መኖሪያ ቤቶች 6500 ነዎሪዎችን የያዘ መኖሪያ መንደር ነው። 1.6 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለዉ የአስፋልት መንገድ አለው። ከ20 በላይ አውቶቡሶችን በአንድ ጊዜ ማስተናገድ የሚያስችል ተርሚናል አለው። በ2 ወር ጊዜ…

ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው በኖቲንግሃም ፎረስት ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በኦልድትራፎርድ በኖቲንግሃም ፎረስት 3 ለ 2 ተሸንፏል፡፡ የኖቲንግሃም ፎረስትን የማሸነፊያ ግቦች ሚሊንኮቪች ፣ሞርጋን ጊብስኋይትና ክሪስዉድ ሲያስቆጥሩ ቀያዮቹ…

በመላ ሀገሪቱ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል ወደነበረበት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ በሲስተም አለመረጋጋት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ሃይል ወደነበረበት መመለሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ። የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ በመላው…