Fana: At a Speed of Life!

ግጭቶች ባሉባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ሲያስተምሩ የነበሩ መምህራን እንዲመዘገቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 21፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በመቐለ ፣ በአዲግራት፣በአክሱም ፣በራያና በወልድያ ዩኒቨርስቲዎች ሲያስተምሩ የነበሩ መምህራንን ወደ ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች በጊዜያዊ ለመመደብ እንዲያስችል እንዲመዘገቡ የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ በዚህም በዩኒቨርሲቲዎቹ ሲስተምሩ የነበሩ…

መቀሌ አቅራቢያ የሚገኘው አጉላእ የጁንታው ታጣቂ ማሠልጠኛ ተቋም በአየር ሃይል ተመታ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀሌ አቅራቢያ የሚገኘው አጉላእ የጁንታው ታጣቂ ማሠልጠኛ ተቋም በአየር ሃይል መመታቱ ተገለፀ፡፡ ተቋሙ በርካታ የቡድኑ አባላት ለሸብር ተልእኮ ተመልምለው የሚሠለጥኑበት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገልጿል፡፡…

ባለድርሻ አካላት የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመግታት የቁጥጥር ስራን እናጠናክራለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመግታት የቁጥጥሩን ስራ እንደሚያጠናክሩ ባለድርሻ አካላት ተናገሩ። የድሬዳዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኮንትሮባንድን መከላከል በሚቻልበት ዙሪያ በሐረር ከተማ ከባለድርሻ አካላት…

ዓለም አቀፍ የመምህራን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

•መምህራን ለሀገር ዘላቂ ሰላም የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መምህራን ለሀገር ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ጥሪ አቀረበ። የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዚዳንት ዶክተር…

ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር የጠላትን ሴራ ማክሸፍ ይገባል -ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድኑ የሚነዛውን የሃሰት ወሬ ባለመስማት ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር የጠላትን ሴራ ማክሸፍ እንደሚገባ ብርጋዴር ጀኔራል ናስር አባዲጋ ተናገሩ። ቡድኑ ከሀገር ማፍረስ ተግባሩ በሻገር ልዩነትን በመፍጠር ዜጎችን እርስ…

በጎንደር ከተማ ከ480 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚካሄዱ ፕሮጀክቶች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ከ480 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች ዛሬ በከተማ አስተዳደሩ የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ተጎበኙ፡፡ የልማት ፕሮጀክቶቹ በከተማው የሚገኙ ከ6 ሺህ በላይ ወጣቶችን የስራ እድል ተጠቃሚ…

ህብረተሰቡ ከሀሰተኛ መረጃዎች እራሱን እንዲጠብቅ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ ያልተረጋገጡ መረጃዎችና በአንዳንድ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችና ተቋማት ስም ሆን ተብሎ ከሚተላለፉ ሃሰተኛ መረጃዎች እራሱን መጠበቅ እንደሚገባው ማሳሰቢያ ተሰጠ። በሀገሪቱ መረጋጋት እንዳይኖርና በየአካባቢው ያለው ህብረተሰብ እንዲሸበር…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ የሕክምና ሽልማትን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር መቅደስ ዳባ በማኅጸንና ጽንስ ሕክምና ባደረጉት ምርምርና አስተዋጽዖ በሴቶች ዘርፍ የዓለም የጽንስና ማኅፀን ሕክምና ሽልማትን አሸነፉ። የዓለም የጽንስና ማህጸን ሕክምና ፌዴሬሽን በጽንስና ማኅጸን ሕክምና በዓለም ዓቀፍ እንዲሁም በሀገር…

የጀርመን ኩባንያዎችን በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ያለመ የምክክር መድረክ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን ግዙፍ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በስፋት ኢንቨስት እንዲያደርጉ ያለመ የምክክር መድረክ በበይነመረብ ተካሂዷል። የምክክር መድረኩን የጀርመን- አፍሪካ የቢዝነስ ማህበር ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር…

አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለማድረግ ቁርጠኛ ናት – አምባሳደር ጊታ ፓሲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ጠንካራ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ቁርጠኛ መሆኗን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ አስታወቁ። በአምባሳደሯ የተመራ ሉዑክ ዛሬ የሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ እና የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝቷል።…