Fana: At a Speed of Life!

አቶ ታገሰ ጫፎ በኢትዮጵያ ከሳውዲ አረቢያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ በኢትዮጵያ ከሳውዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጃማል አብዱላህ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ሁለቱ አገሮች የቆየና ረጀም ታሪክ ያላቸው በመሆኑ በሁለተናዊ ዘርፎች በትብብር በመስራት…

አሸባሪው ህወሓት መሣሪያዎቹን ሲጨርስ ምላሱን መተኮስ ጀምሯል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የሐሰተኛ ወሬ ፈጣሪዎችንም ሆነ አስተላላፊዎችን ለሕግ እያቀረቡ ለማድረግ አካባቢውንና ቀዬውን አሁንም በንቃት መጠበቅ እንደሚኖርበት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አሳስቧል። የመንግስት መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አሁን ባወጣው…

የደሴ ከተማ አሁንም ሰላማዊ እንቅስቃሴ ላይ ትገኛለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አሁንም ሰላማዊ እንቅስቃሴ ላይ እንደምትገኝ የደሴ ከተማ ሰላምና ደህንነት መምሪያ ገለፀ፡፡ ዛሬ ከቀትር በኋላ የከተማዋን ሰላም ለመረበሽ ኃሰተኛ ወሬን ሲያሰራጩ የነበሩ የሽብር ቡድኑ ተላላኪዎች ሀሳባቸው ሳይሳካላቸው ቀርቷል…

የትምህርት ቢሮው በተማሪዎች ላይ ምንም ዓይነት የምግብ መመረዝ እንዳልተገኘ ገለጸ

ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሀና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት 714 ተማሪዎች ላይ ምርመራ ተደርጎ ምንም አይነት የምግብ መመረዝ ችግር እንዳላጋጠመ ተገለጸ። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ እንደገለጹት፥ በተካሄደው…

በአሸባሪው ህወሓት ዝርፊያ ምክንያት ለተፈናቃዮች እርዳታ ማቅረብ አልተቻለም

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በእርዳታ መጋዘኖች ላይ በፈፀመው ዝርፊያና ትራንስፖርት ችግር ምክንያት ለሁሉም ተፈናቃይ ወገኖች በቂ እርዳታን ማቅረብ እንዳልተቻለ ተገለፀ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ ንፁሃን ከአፋር ክልል የተለያዩ…

በሀገር-አቀፉ የፌዴራልና የክልል መንግስታት የህግ አስፈፃሚዎች የግንኙነት መድረክ የተላለፈ መግለጫ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሃት የሚፈጽመውን የሽብር ተግባር ለመቀልበስ ስለሚቻልባቸው ሁኔታዎች ምክክር በማድረግ፣ በሀገር-አቀፉ የፌዴራልና የክልል መንግስታት የህግ አስፈፃሚዎች የግንኙነት መድረክ የተላለፈ መግለጫ ! የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው…

ህንድና ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድና ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሁለቱ ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ገልጸዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒትሮች ይህን ያሉት÷ አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው…

ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች አሰቃቂ ወንጀሎች መፈጸሙን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች ዓለም አቀፍ ሕግ ድንጋጌዎች እና ሰብዓዊ ሕግጋትን በመጣስ በሰላማዊ ዜጎች አሰቃቂ ወንጀሎች መፈጸሙን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ። ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በተጠቀሱት አካባቢዎች የተፈጸመውን ወንጀል…

ነጋዴዎች መደበኛ ስራቸውን እያከናወኑ ለፀጥታ ሃይሉ ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ ነጋዴዎች መደበኛ ስራቸውን እያከናወኑ ለፀጥታ ሃይሉ የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ገለጹ፡፡ "እኛ በአሸባሪ ቡድኑ የሀሰት ወሬ የትውልድ ቦታችንን ለቀን የትም አንሄድም ያሉት ነዋሪዎቹ÷ ይልቁንም እየነገድን ለመላው…

የስዊዘርላንዱ ፕሬዚዳንት ለጠ/ሚ ዐቢይ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስዊዘርላንዱ ፕሬዚዳንት ቡር ጋይ ፓርሜሊን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል። ፕሬዚዳንቱ በደስታ መልዕክታቸው በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በሚያጠናክሩ የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች…