በመዲናዋ ፣ በእስራኤልና በአሜሪካ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆችና ወዳጆች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ፣ በእስራኤልና በአሜሪካ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆችና ወዳጆች በሽብርተኛው ትህነግ ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች የምግብና አልባሳት ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ድጋፉን ካስረከቡት ተወካዮች መካከል አቶ ደረጀ ሽፈራው…