Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ፀረ ሽምቅ ልዩ ኃይል አባላት አስመርቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ለ2ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ፀረ ሽምቅ ልዩ ኃይል አባላት አስመርቋል፡፡ በምረቃ መርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተገኙ ሲሆን ÷በመድረኩ መንግስታችን የተናገረውን የሚፈጽም፤…

ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያን እውነታ ለዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለማስረዳት ስራዎች ተሰርተዋል -አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያን እውነታ ለዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ለማስረዳት በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር አብሮ…

ወጣቶችና ሴቶች ሀገር ማዳን ዘመቻውን ለማሳካት የተጠናከረ ተሳትፎ እያደረጉ ነው- ማህበራት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ማዳን ዘመቻውን ለማሳካት አባሎቻቸው የተጠናከረ ተሳትፎ እያደረጉ መሆናቸውን የአማራ ክልል ወጣቶችና ሴቶች ማህበራት አስታወቁ። የማህበራቱ ሊቀ መንበሮች እንደተናገሩት ÷የማህበራቱ አባላት አሸባሪው ህወሃት የከፈተውን ጦርነት ለመመከት…

መንግስት የውሸት የስራ ሪፖርቶችን ለማስቀረት ህብረተሰቡን የሚያሳትፉ ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግ አለበት -ምሁራን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የውሸት የስራ ሪፖርቶችን ለማስቀረት ህብረተሰቡን የሚያሳትፉ ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግ አለበት ሲሉ ምሁራን ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና ልማት ኢንስቲትዩት…

ዲፕሎማቶች የአገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ከምንግዜም በላይ መሥራት አለባቸው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለዲፕሎማቶች፣ ለሠራተኞቹና ለተጠሪ ተቋማት ሠራተኞች በሁለት ዙር ያካሄደው ሥልጠና መጠናቀቁን አስመልክቶ የመዝጊያ መርኃ ግብር በወዳጅነት አደባባይ እያካሄደ ነው። በመርኃ ግብሩ ላይ የታደሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ…

የመነኩሴ ልብስ ለብሶ ሲያጭበረብር የነበረዉ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የመነኩሴ ልብስ ለብሶ ሲያጭበረብር የነበረን አንድ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅህፈት ቤቱ ቤት ኃላፊ ኮማንደር ታዬ ሀብተጊዮርጊስ እንደተናገሩት÷መስከረም 27 ቀን 2014 ዓ.ም…

የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ የፀጥታ የጋራ ግብረ ሀይል የአሸባሪዎቹን ሸኔና ህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለማምከን እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 9፤2014 (ኤፍ ቢሲ) የኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ የጋራ የፀጥታ ግብረ ሀይል የአሸባሪዎቹን የሸኔና የህወሓት የጥፋት ተልዕኮ ለማምከን በጋራ እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ። የየክልሎቹ ፖሊስ ኮሚሽነሮች እንዳመለከቱት፤ ከአሸባሪው ህወሃት ጋር በመናበብ በህዝብ ህይወትና…

የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ያበረከተችው 50 አምቡላንስ ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለኢትዮጵያ ያበረከተችው 50 አምቡላንስ በዛሬው ዕለት አስረክባለች። ድጋፉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር መሃመድ አልረሺድ ተረክበዋል። በዚህም ዶክተር ሊያ…

የጋሞ እና ወላይታ ዞን ምክር ቤቶች አስቸኳይ ጉባኤያቸዉን አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው አቶ አክሊሉ ለማ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተመርጠዋል። ምክር ቤቱ ወይዘሮ ካሰች ኤሊያስን የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ…

119 ኪሎ ግራም አደንዛዥ እጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጉጂ ዞን የአዶላ ሬዴ ወረዳ በሞተር ብስክሌት ሲጓጓዝ የነበረ 119 ኪሎ ግራም የሚመዝን አደንዛዥ እጽ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር አብዱልከሪም ሁሴን እንደገለጹት፤ አደንዛዥ እጹ የተያዘው ምሽት ላይ ወደ ነገሌ…