Fana: At a Speed of Life!

ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የአፍሪካ ህብረትና የኢትዮጵያ ዋና ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የአፍሪካ ህብረትና የኢትዮጵያ ዋና ተጠሪ ከሆኑት እሌኒ ካይሩ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በሚቀጥሉት ዓመታት የከተሞችን ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ በተነደፉት ዋና…

የድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአንጋፋው ድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ የቀብር ስነ ስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈፀመ፡፡ የአርቲስቱ የአስክሬን ሽኝት በመስቀል አደባባይ ከተካሄደ በኋላ የቀብር ስነስርዓቱ ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹና አድናቂዎቹ…

በመንገድ ደህንነት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመንገድ ደህነት ዙሪያ ከተማሪ ወላጆች ጋር የምክክር መድረክ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተካሄደ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተማሪ ወላጆች ተሳትፈዋል፡፡ በመድረኩ…

አንጋፋው ድምፃዊ ዓለማየሁ እሸቴ ሀገሩን በቅንነት ያገለገለ ኢትዮጵያዊ ነው – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አንጋፋው ድምፃዊ ዓለማየሁ እሸቴ ሀገሩን በቅንነት ያገለገለና በታላቅ ፍቅር ዘመን ተሻጋሪ የሆኑ በርካታ የጥበብ ስራዎችን የሰራ ኢትዮጵያዊ ነው ሲሉ ተናገሩ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ የኢትዮጵያን…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በደረሰ የመኪና አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ የኮሙዩኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጎሹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ አደጋው የጭነት አይሱዙ…

ሁለተኛው ግንባር በልማት ስራ በትጋት መስራት ነው-አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለማዳን ከሚደረገው የህልውና ዘመቻ ባሻገር የልማት ስራዎች በትጋት በመስራት ትግል ማድረግ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተደድር አቶ እርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ ሀገርን ለማስከበር በሚደረግ ሒደት መላው ህዝብ ድል እያስመዘገበ…

በአጣዬና አካባቢው በነበረው ግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች መልሶ የማቋቋም ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአጣዬ እና አካባቢው በነበረው ግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች መልሶ የማቋቋም ስራ እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር አህመዲን መሃመድ ገለፁ፡፡ በዛሬው እለት በአጣዬ ከተማ ቤት ንብረታቸው ለወደመባቸው ነዋሪዎች በተለያዩ…

የምዕራብ ዕዝ ሙዚቃ እና ቴአትር ቡድን በማይጠብሪ ግንባሪ የጥበብ ስራ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ሙዚቃ እና ቴአትር ቡድን በማይጠብሪ ግንባሪ በመገኘት የጥበብ ስራ አቅርቧል፡፡ የሙዚቃ እና ቴአትር ቡድኑ አሸባሪው ህወሓት አይቀጡ ቅጣት እየተቀጣ ባለበት ማይጠብሪ ግንባር ተገኝተው ነው የጥበብ ስራቸውን እያቀረቡ የሚገኙት፡፡…

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ምግብና ቁሳቁስ ከሰሜን ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገዝሙ ቀልቦ…

የትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ19 ፕሮቶኮል አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት አሰጣጡ እንዴት መሆን እንዳለበት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኮቪድ19 ፕሮቶኮል አዘጋጅቷል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በ2013ዓ.ም የትምህርት ዘመን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር…