Fana: At a Speed of Life!

82 ዜጎች ከሊባኖስ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 82 ዜጎች ከሊባኖስ ቤሩት ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ እና የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄነራሎች ተወካዮች አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ…

ከ50 ዓመታት ወዲህ ከዓየር ንብረት ለውጥ ጋር የተገናኙ አደጋዎች በ 5 እጥፍ ጨምረዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ50 ዓመታት ወዲህ በዓለም በተስተዋለው የዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የተፈጥሮ አደጋዎች በአምስት እጥፍ መጨመሩን የዓለም ሚቲዮሮሎጂ ድርጅት ገለፀ፡፡ ድርጅቱ በመብረቅ፣ በጎርፍ እና በድርቅ አደጋዎች ሕይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥር እንደቀነሰ…

የገቢዎች ቢሮ ደረሰኝ ብቻ በመሸጥ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አገልግሎት ሳይኖራቸው ደረሰኝ ብቻ በመሸጥ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደደረሱ አካላት በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ ከዚህ ቀደም እቃ ወይም አገልግሎት ሳይኖራቸው ደረሰኝ ብቻ በመሸጥ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ ነው በሚል ጥቆማ ቀርቦባቸው…

በጎንደር ከተማ ህገ-ወጥ የነዋሪነት መታወቂያ ሲያዘጋጁ የነበሩ አራት ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በአንድ የግል ማተሚያ ድርጅት ውስጥ በህገ-ወጥ መንገድ የተዘጋጁ 544 መታወቂያዎችን ከአራት ተጠርጣሪ ግለሰቦች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማው የሰላምና ደህንነት መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው የመረጃና ክትትል ባለሙያ አቶ…

በደቡብ ክልል በርካታ የሚሊሻ አባላት ወታደራዊ ስልጠና በመከታተል ላይ ይገኛሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማንኛውም ሰዓት ለሚደረግ ሀገራዊ ጥሪ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በርካታ የሚሊሻ አባላት ወታደራዊ ስልጠና በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የደቡብ ክልል ሚሊሻ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የክልሉን ሰላም ከማስጠበቅ ባለፈ የሀገርን ሉአላዊነት ለማረጋገጥ…

በሃዋሳ ከተማ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃዋሳ ከተማ በ2013 በጀት ዓመት 2 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር መሰብሰብ መቻሉ ተገለፀ፡፡ ይህም ከ2012 በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ445 ሚሊየን ብር ብልጫ እንዳለው ተገልጿል፡፡ የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን ኒው ጄኔሬሽንን 10 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን ከዛንዚባሩ ኒው ጄኔሬሽን ጋር ባደረገው ጨዋታ 10 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች ቡድን በኬንያ ናይሮቢ የቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታውን አድርጓል፡፡ በጨዋታውም…

በአፋር እና አማራ ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ክንውን ያለበት ደረጃ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአስቸኳይ ጊዜ ማስተባበሪያ ማዕከል የሚኒስትሮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ በውይይቱ በአፋር እና አማራ ክልልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ክንውን ያለበት ደረጃ፣ የሴክተር መስሪያ ቤቶች ክንውን፣ ልዩ ትኩረት የሚሹ አካባቢዎች ላይ የተለየ ትኩረት…

በመዲናዋ ሕገወጥና የሌብነት ተግባርን ለሚያጋልጡ የማበረታቻ ስርዓት ተዘረጋ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ተከማችቶ የቆየውን ሕገወጥ እና የሌብነት ተግባር ለማጥፋት በተደራጁ ሌቦች ላይ ተገቢው እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ ሆኖም ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ከነዋሪው ጋር ተቀናጅቶ መሥራት እና እነዚህ ህገወጥ…

በከተማ ግብርና አበረታች ውጤቶች መመዝገብ ጀምረዋል – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ ግብርና ዘርፉ የሚገኘው ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ በመሆኑ አበረታች ውጤቶች መመዝገብ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ በፌስቡክ…