የሀገር ውስጥ ዜና የሞያሌ የጋራ ፍተሻ ጣቢያ የንግድ ትስስር እንዲዳብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ተገለጸ Feven Bishaw Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞያሌ የጋራ ፍተሻ ጣቢያ የሀገራቱ የንግድ ትስስር እንዲዳብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በዚህ ዓመት ህዳር ወር ተመርቆ የተከፈተው የኢትዮጵያ እና የኬንያ የሞያሌ የጋራ ፍተሻ ጣቢያ የንግዱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመገናኛ ብዙሃን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትክክለኛ መረጃዎችን ለህዝብ ሊያደርሱ እንደሚገባ ተገለፀ Feven Bishaw Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"ሚዲያ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ያለው ሚና "በሚል ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ከተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት አዘጋጅነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገች Feven Bishaw Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች የምግብ ድጋፍ ማድረጓ ተገለፀ፡፡ ሃገሪቱ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ጋር በመተባበር ነው 200 ቶን አስፈላጊ የሆኑ የምግብ አቅርቦቶችን የጫኑ አውሮፕላኖችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰሜን ጎንደር ህዝብ የህወሓትን የጥፋት ዓላማ ለማክሸፍ ፍልሚያ እያካሄደ ነው-የዞኑ አስተዳደር Feven Bishaw Aug 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ጎንደር ሕዝብ የሽብርተኛውን ህወሓት የመግደል እና የመዝረፍ ዓላማ ለማክሸፍ የህልውና ፍልሚያ እያካሄደ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለዓለም ፈንታሁን ሽብርተኛው ቡድን በሰሜን ጎንደር ዞን…
የሀገር ውስጥ ዜና የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ለገሱ፡፡ በተጨማሪም ለመከላከያ ሰራዊቱ ደም የለገሱ ሲሆን÷ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና አዋሽ ባንክና ዲስከቨር ግሎባል ኔትወርክ በጋራ ለመስራት ተስማሙ Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አዋሽ ባንክ ዲስከቨር ግሎባል ኔትወርክ ከተሰኘውና መቀመጫውን አሜሪካ ካደረገው የካርድ ክፍያ አገልግሎት ሰጪ ተቋም ጋር አብሮ ለመስራት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ በመላው የኢትዮጵያ የንግድ ማህበረሰብ ዘንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እየተከናወነ ነው Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕልውና ዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እያከናወኑ መሆኑን የዳንሻ ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች ገለጹ፡፡ የአርሶአደሮችን ሰብል በሕዝብ እንዲታረም ለማድረግ የዳንሻ ከተማ አስተዳደር የተከታታይ ሦስት ቀናት…
የሀገር ውስጥ ዜና 32 የአሻባሪው ህወሓት ተላላኪዎች በቁጥጥር ሰር ዋሉ Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኛውን ህወሓት ቡድን ጥፋት ለማስፈጸም ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲገቡ የነበሩ 32 የጥፋት ተላላኪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አብልአዚም መሃመድ እንደገለጹት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ የቴሌኮም ጥምረት ከኢትዮጵያ ተወካዮች ጋር ውይይት ተደረገ Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የፕላንና ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በቅርቡ በኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት ፈቃድ ካገኘው የዓለም አቀፍ ጥምረት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ዶክተር ፍጹም ኢትዮጵያ በቀጣይ በግሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በተደራጀና በተናበበ ህዝባዊ ንቅናቄ አሁን ያጋጠመንን ችግር እንመክታለን – አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ Feven Bishaw Aug 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተደራጀና በተናበበ ህዝባዊ ንቅናቄ አሁን ያጋጠመንን ችግር እንመክታለን ፤ቀልብሰን ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ እናወጣለን ሲሉ አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ ተናገሩ ፡፡ ከመላው የአገሪቱ አካባቢዎች የተወጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች…