Fana: At a Speed of Life!

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ እንዲሁም ለአገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ለመግለጽ “ደማችን ለመከላከያ ሠራዊታችን” በሚል መሪ…

በደቡብ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ ምሁራን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ ምሁራን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ በደቡብ ኦሞ ዞን ቱርሚ ከተማ ተወያዩ ፡፡ የውይይት መድረኩን ጂንካ ዩኒቨርሲቲ እና የደቡብ ክልል መንግስት በጋራ አዘጋጅተውታል፡፡ በደቡብ ክልል በምክትል…

ግማሽ ሚሊየን የሚጠጋ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ 499 ሺህ 200 ዶዝ አስታራዜኒካ የኮሮና ቫይረስ ክትባቶችን ለኢትዮጵያ ለገሰች። የርክክብ ስነ ስርዓቱ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ አምባሳደር አሌክስ ካሜሮን…

የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ የግል ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ምዝገባ እንዳያደርጉ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ትምህርት ቤቶች በወርሃዊ ክፍያ ላይ አላግባብ ጭማሪ ማድረጋቸውን ተከትሎ ምንም አይነት ምዝገባ እንዳያደርጉ ውሳኔ ማሳለፉን የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። በአስተዳደሩ ልጆቻቸውን በግል ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ ወላጆች በተደጋጋሚ…

የገንዘብ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ፡፡ በገንዘብ ሚኒስቴር የተካሄደው የደም ልገሳ "ደማችን ለመከላከያ ሠራዊታችን" በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለው ንቅናቄ አካል…

ኤጀንሲው ከቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ እና ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረ እና የቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ…

የሴቶች ኮከስና የሴቶች ሊግ አባላት ከሃገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚሰለፉ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ኮከስና የሴቶች ሊግ አባላት ሃገር የማዳን ጥሪውን በመቀበል ከሃገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚሰለፉ አረጋገጡ። የኮኮሱ ሰብሳቢ ወይዘሮ አበባዬ ገዛኸኝ የተለያዩ ስንቅና የንጽሕና መጠበቂያ…

ህወሓትን ለመደምሰስ በጦር ሜዳ ለሚገኙ ጀግኖች የወሎ ዩኒቨርሲቲ ስንቅ እያዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ በጦር ሜዳ ገድል እየሰሩ ለሚገኙ ጀግኖች ስንቅ በወሎ ዩኒቨርሲቲ እየተዘጋጀ ነው። የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ሕይወት ለሚሰጡን ጀግኖች ሁሉን አቀፍ ድጋፍ በማድረግ የአሸባሪውን ቡድን ፍፃሜ እናፋጥናለን…

ግድቡ ለአካባቢው ሃገራት የሚተርፍ ጥቅም አለው- የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ም/ ሚ ር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል መህዲ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ዴንግ ዳው ጋር በወቅታዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ነቢል በሕዳሴ ግድብ ድርድር…

እናንተ የአባቶቻችሁን ታሪክ ለመድገም የተሰለፋችሁ ሀገርም በእናንተ የኮራች ጀግኖቻችን ናችሁ – ወ/ሮ ብዙነሽ መሠረት

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እናንተ የአባቶቻችሁን ታሪክ ለመድገም የተሰለፋችሁ ሀገርም በእናንተ የኮራች ጀግኖቻችን ናችሁ ሲሉ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሠረት ገለፁ። የኪነጥበብ ባለሞያዎች አዋሽ በሚገኘው የውትድርና ማሰልጠኛ ተቋም የመከላከያ…