Fana: At a Speed of Life!

የዓይን ህክምና መስጫ ቁሳቁስ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት የዓይን ህክምና መስጫ ቁሳቁስ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ያደረገው ባዮ ኢኮኖሚክ አፍሪካ የተባለ የበጎ አድራጎት ማህበር ነው፡፡ የማህበሩ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ፡፡ ፕሬዝዳንቱ ዛሬ በአዳማ ከተማ የሚገኘውን የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሰራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን…

በደቡብ ወሎ ህገወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ 3 ሺህ 441 የብሬን ጥይትና ሌሎች ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች መያዙን የወረዳው ፖሊስ ፅህፈት ቤት ገለፀ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ ኮማንደር ጌታቸው ደረሰ እንዳሉት ከደሴ ወደ ቦረና…

በምርጫው ሂደት የሳይበር ጥቃት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት እየሰራን ነው -ኤጀንሲው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ሂደት የሳይበር ጥቃት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫውን…

በሀረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ለ6ኛው ሀገር አቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ህጋዊ እውቅና አግኝተው የሚንቀሳቀሱ ሰባት የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አቋቁመዋል፡፡ የጋራ ምክር ቤት የመሰረቱት የፖለቲካ ፓርቲዎችም ብልፅግና ፓርቲ፣ ነፃነትና እኩልነት…

በጋራ ስንተባበር ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግ እንችላላን – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋራ ስንተባበር ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግ እንደሚቻል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። የኦሮሚያ ልማት ማህበር አመታዊ ኮንፈረንስ በአንድነት ፓርክ እየተካሄደ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበኩላቸው…

የከፍተኛ ትምህርት ጥራት ምክር ቤት ተመሠረተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ጥራት ምክር ቤት ተመሠረተ፡፡ ምክር ቤቱ ጥራቱን የጠበቀ ቀጣይነት ያለው የጥራት ባህል እንዲፈጠር ማድረግ የሚያስችል ገለልተኛ ነው ተብሏል፡፡ የሰለጠነ የሠው ሀይል፣ ለምርምር ብቁ የሆኑ…

አክሲዮን ማህበሩ ለማህበረሰብ አገልግሎት እያደረገ ያለው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ናሽናል ሲሚንት አክሲዮን ማህበር ግምታቸው 1 ሚሊየን የሆኑ የኦክስጅን ሲሊንደርና የተለያዩ የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችን ለድሬዳዋ ጤና ቢሮ አበርክቷል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር አክሲዮን…

ኢትዮ ቴሌኮም በሰሜን ምሥራቅ ምሥራቅ ሪጅን የ4ጂ አገልገሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በሰሜን ምሥራቅ ምሥራቅ ሪጅን አራት ከተሞች የአራተኛ ትውልድ (4ጂ)አገልገሎት አስጀመረ:: ኢትዮ ቴሌኮም በሠመራ፣ ሎጊያ፣ አሳይታ እና አዋሽ ሰባት ኪሎ ከተሞች ነው የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ የሞባይል ኢንተርኔት…

የአፍሪካ ተምች በጅማ ዞን ስምንት ወረዳዎች ተከሰተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ተምች በጅማ ዞን ስምንት ወረዳዎች መከሰቱን የጅማ እፅዋት ክሊኒክ ማዕከል አስታወቀ፡፡ የማዕከሉ ሀላፊ አቶ ቦና ሂርጳ እንደገለፁት÷ ተምቹ በስምንት ወረዳዎች 52 ቀበሌዎችን አዳርሷል፡፡ ይህ ተምች በ6 ሺህ…