Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍና መልሶ ግንባታ ለዲፕሎማቶችና ለግብረሰናይ ድርጅቶች ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል እያካሄደ ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍና መልሶ ግንባታ ተግባራት ለዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች፣ ለአምባሳደሮችና ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካላት ማብራሪያ ተሰጠ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና በሰላም ሚኒስቴር…

በአዲስ አበባ የሀላባ ባህል ማዕከል ለመገንባት የቦታ ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሀላባ ባህል ማዕከል ለመገንባት የቦታ ርክክብ ተደረገ፡፡ በርክክቡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ፣የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው…

የአሜሪካ ተቋማት በኢትዮጵያ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ምክትል ሚሲዮን መሪ ዴቪድ ሬንዝ ከተመራ የሴኔቱ ተመራጭ የደህንነት ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን…

ሶስቱ የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በ2014 የውድድር ዘመን በፕሪሚየር ሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሶስቱ የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በ2014 የውድድር ዘመን በፕሪሚየር ሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አሳወቁ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ግንቦት 24ቀን 2013ዓ.ም ከ3ቱም የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ…

የ10 ሀገራት አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች ለፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ሀገራት አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች ለፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሹመት ደብዳቤያቸውን በዛሬው ዕለት አቅርበዋል፡፡ ለፕሬዘዳንቷ የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት የካናዳ፣ የእስራኤል፣ የባንግላዴሽ፣ የሞዛምቢክ፣…

የባህር ዳር ከተማ እግር ኳስ ቡድንና ዳሽን ቢራ የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ እግር ኳስ ቡድንና ዳሽን ቢራ የአምስት ዓመት የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር አቶ ድረስ ሳህሉና የዳሽን ቢራ የንግድ ክፍል ዳይሬክተር…

በመዲናዋ በተለያዩ ወንጀሎች የተሳተፉ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ወንጀሎችን በመፈፀም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከሚሽኑ በሰባት ክፍለ ከተሞች በተመረጡ 20 ቦታዎች ላይ…

አምባሳደር ጀማል በባህሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሮ ኤዥያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ የቆንስላ ጽህፈት ቤት መሪ አምባሳደር ጀማል በከር አዲስ ከተሾሙት በባህሬን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሮ ኤዥያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አምባሳደር ፋጥማ አብደላ አልዴን ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡…

የኦሮሚያ ክ/መንግስት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎችን እየሰራ ነው -አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የተተገበሩ የልማት ስራዎችን በተመለከተ መግለጫ…

3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በጋምቤላ ክልል በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጋምቤላን እናልብሳት 3ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ “የዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር “እንደባለፉት ዓመታት ሁሉ ነዋሪዎችን…