Fana: At a Speed of Life!

ሁሉም ኢትዮጵያዊ በጋራ በመቆም ለሀገሩ ድጋፍ ማድረግ አለበት–በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮ -ካናዳዊያን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮ - ካናዳውያን የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ የጣለውን የጉዞና ተያያዥ ማዕቀብ በመቃወም በካልጋሪ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑ በትግራይ ክልል የህወሃት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊታ…

በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ሜልባ የህትመትና ማሸጊያ ተቋም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ሜልባ የህትመትና ማሸጊያ ተቋም ተመረቀ፡፡ ተቋሙን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መርቀውታል፡፡ ተቋሙ በአራተኛ ትውልድ ቴክኖሎጂ የተደራጀ ሲሆን፤ በቀን ከ138 ሺህ በላይ…

ከ29 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ29 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ ኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሁሉም የጉምሩክ ኬላና መቆጣጠሪያ ጣቢያዎች በተደረገ ክትትል ነው 27 ነጥብ 4…

በኖርዌይ የሚኖሩ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የውጭ ሃገራትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኖርዌይ ኦስሎና አካባቢው ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የኤርትራ ኮሚዩኒቲ በጋራ በመሆን የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። በኦስሎና አካባቢው ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም…

የሥራ ዕድል ፈጠራ የፖሊሲ አማካሪ ምክር ቤት በሦስት ዘርፎች ያጠናቸውን ጥናቶች ለምክረ ኃሳብ ውይይት አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራ የፖሊሲ አማካሪ ምክር ቤት በሦስት ዘርፎች ያጠናቸውን ጥናቶች ለምክረኃሳብ ውይይት አቀረበ፡፡ የሥራ ዕድል ፈጠራ የፖሊሲ አማካሪ ምክርቤት በ10 ዓመት የሥራ ዕድል ፈጠራ መሪ ዕቅዱ መሰረት ተቋቁሞ የሥራ ዕድል…

የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በኢትዮጵያ ለ29ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በኢትዮጵያ ለ29ኛ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ "ትምባሆ ያጨሳሉ? እንግዲያውስ ለማቆም ቆራጥ ይሁኑ" በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡…

የውጭ ሃገራትን ጣልቃ ገብነት በመቃወም ሃገራዊ አንድነትን ማስጠበቅ ያስፈልጋል – ሲኖዶሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2013 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየውን ጉባኤ አጠናቀቀ። ከቤተክርስቲያን ሰላም እስከ ሃገር ደህንነት፣ ከቀያቸው…

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከ9 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሶሳ ቅርንጫፍ ከ9 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አስመርቋል፡፡ የቀይ መስቀል ማህበር ቤኒሻንጉል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሽባባው አሰጌ ማህበሩ…

የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በማዘመን አምራች ዜጋን ለመፍጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በማዘመን አምራች ዜጋን ለመፍጠር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ሚኒስቴሩ የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለማዘመን…