Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር  ሌንጮ ባቲ ከሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር  ሌንጮ ባቲ ከሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ  አህመድ ቀጣን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በሁለትዮሽና ቀጠናዊ…

ሃገር አቀፍ የጸሎት እና የምህላ መርሃግብር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሃገር አቀፍ የጸሎት እና የምህላ መርሃግብር ተጠናቀቀ፡፡ ሃገር አቀፍ የጸሎት እና የምህላ መርሃግብሩ ከሚያዚያ 8 እስከ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ሲካሂድ መቆየቱ ይታወሳል፡፡…

የመራጮች ምዝገባ ለሁለት ሳምንት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የመራጮች ምዝገባ ለሁለት ሳምንታት መራዘሙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የመራጮች ምዝገባ መራዘምን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ…

መንግስት ሀገራዊ ህልውናን አደጋ ላይ ለመጣል የሚሞክሩ የውስጥና የውጭ ፀረ ሰላም ኃይሎችን በምንም አይነት ሁኔታ አይታገስም -የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ወቅታዊ ሁኔታዎችን በሚመለከት የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል መግለጫ አውጥቷል ፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ኢትዮጵያ በመጪው ግንቦት ምርጫ ለማካሄድ የመራጮች…

በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 9 ቢሊየን ለማግኘት ታቀዶ 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር መገኘቱ ተገለፀ፡፡ የወጪ ንግድ ገቢ አፈፃፀሙ ከተያዘዉ ዕቅድ አንፃር 84 በመቶ ሲሆን ከ2012 ዓ.ም…

6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያን የነገ እጣ የሚወስን ነው – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያን የነገ እጣ የሚወስን ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ። ምንም እንኳን የሀሳብ ልዩነቶች ቢኖሩም ለሀገሪቱ ሲባል ልዩነትን አቀራርቦና አጣጥሞ ሀገርና ህዝብ…