Fana: At a Speed of Life!

ብልጽግና ፓርቲ ከዓለም አቀፍ የምርጫ የታዛቢዎች ቡድን ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ የሚካሄደውን ሃገራዊ ምርጫ አስመልክቶ ከዓለም አቀፍ ሪፐብሊካን ተቋም እና ከብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ተቋም የጋራ ዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ጋር ተወያየ፡፡ ዛሬ በበይነ መረብ በተደረገው…

ከ6 ሺህ በላይ የክላሽንኮቭ ጥይት በግመል ሲያጓጉዙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ 6 ሺህ 74 የክላሽንኮቭ ጥይት በግመል ሲያጓጉዙ የተገኙ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የወረባቦ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ሰይድ አብዱ…

የትግራይ ክልልን መልሶ የመገንባት ሥራ የበርካታ አካላትን ተሳትፎ ይሻል-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጅ የንግድ ተቋማት ባለቤቶች እና ምሁራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች የስራ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች የዘጠኝ ወራት የተቋማት የስራ አፈጻጸም ግምገማ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ መድረኩ በአይነቱ ልዩና…

በመዲናዋ የሚገኙ የግል ተቋማት እና ኩባንያዎች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ሲልክሮድ አጠቃላይ ሆስፒታል በዙሪያው ላሉት ነዋሪዎች በንጹሕ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ያደረገውን ድጋፍ ጎብኝተዋል።…

አቶ ደመቀ መኮንን የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ከሆኑት ማውሪን አቼንጌ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ሕገ-ወጥ ፍልሰትን ለመግታት ኢትዮጵያ እየወሰደች ያለውን…