“በትግራይ ክልል 150 ዜጎች በረሃብ ሞቱ ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ ሀሰተኛ ነው” – የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል 150 ዜጎች በረሃብ ምክንያት እንደሞቱ ተደርጎ የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው ሲል የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለፀ።
የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ…