Fana: At a Speed of Life!

የጤና ሚኒስቴር የኢትዮጵያ መንግስት በኤግዚም ባንክ በኩል ባደረገው የ30 ሚሊየን ዶላር የረጅም ጊዜ ቀላል የብድር ስምምነት የተገዙ የህክምና መሳሪያዎችን…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ)የኢትዮጵያ መንግስት በኤግዚም ባንክ በኩል ባደረገው የ30 ሚሊየን ዶላር የረጅም ጊዜ ቀላል የብድር ስምምነት የተገዙ የህክምና መሳሪያዎችን መረከቡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳስታወቁት የህክምና…

የሮቤ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ 90 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ በ774 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለዉ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ 90 በመቶ መድረሱ ተገለፀ፡፡ ፓርኩ በ10 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን በቡልቡላ ከተማ እየተገነባ ላለዉ…

ለግድቡ ስኬትና ለሀገር ሉዓላዊነት ተባብረን የምንቀሳቀስበት ወቅት ላይ እንገኛለን – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ10ኛ ዓመትን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸው ኢትዮጵያ የልማት እና ዕድገት ውጥኗን በፍጥነት ለማስቀጠል…

በደሴ ከተማ ከአንድ ግለሰብ ከ115 ሺህ በላይ ሀሰተኛ የብር ኖት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ 115 ሺህ 300 ሀሰተኛ የብር ኖት መያዙን የደሴ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የ2ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ሃላፊ ኢንስፔክተር እስከዳር ካሳዬ ገልፀዋል። በትናንትናው ዕለት ከቀኑ 5 ሰዓት አካባቢ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በናይጄሪያ ‘ምርጡ አየር መንገድ’ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በናይጄሪያ ‘ምርጡ አየር መንገድ’ ተባለ። በናይጄሪያ የድንቆች ኤክስፖ ማገባደጃ ላይ ለተቋማት በተሰጠ እውቅና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ‘የምርጥ ዓለም ዓቀፍ ሽልማት’ አሸናፊ ሆኗል። የአየር…