Fana: At a Speed of Life!

የጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ 3ኛ ዓመት በዓለ ሲመት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 3ኛ ዓመት በዓለ ሲመት በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በሸራተን አዲስ ተከበረ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ወደ ሃላፊነት የመጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአመራራቸው ያስመዘገቧቸውን…

የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ፖሊሶች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ለ12ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 800 የፖሊስ አባላት በዛሬው እለት አስመርቋል ፡፡ በምረቃ ስነ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ "ዜጎች ሰላምና…

በሶማሌ ክልል የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) ክትባት በዛሬው እለት መሰጠት ተጀምሯል። የክትባት ዘመቻውን ያስጀመሩት በሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ የበሽታ መከላከልና የጤና ማበልፀግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አብዲ ፋራህ በክልሉ ከአምስት…

የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ የደም ልገሳ አከናወነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ደሜን ለወገኔ ድምፄን ለብልፅግና በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ አከናወነ፡፡ በመርሃ ግብሩም 500 የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ አባላት ደም ለግሰዋል፡፡ የአዲስ…

የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ሰብአዊ ዕርዳታ ሰጠች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች 46 ሜትሪክ ቶን ምግብና የህክምና አቅርቦቶችን ድጋፍ አደረገች፡፡ በኢትዮጵያ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር መሃመድ ሳሌም አል ራሺዲ…

በአቶ መላኩ አለበል የተመራ ልዑክ ሁዋጃያን ቀላል አምራች ኢንዱስትሪ መንደርን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የተመራ ልዑክ ሁዋጃያን ቀላል አምራች ኢንዱስትሪ መንደርን ጎበኘ፡፡ ጉብኝቱ የኢንዱስትሪ መንደሩ መልካም ስራዎችን አጠናክሮ እንዲቀጥልና በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ እንዳይገባ ያደረጉ…

በጋምቤላ ክልል ህዝቡ የሚያነሳቸውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችና ሹመቶችን በመስጠት ተጠናቋል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ ጁል ናንጋል እንዳሉት በክልሉ ያለውን ሰላም ይበልጥ አስተማማኝ በማድረግ የህዝቡን…

በመጪው ምርጫ ሊተኮርበት የሚገባው ሰው ወጥቶ እንዳይመርጥና ደህንነት እንዳይሰማው የሚያደርጉ ቅጥረኞች ጉዳይ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመጪው ምርጫ የከተማዎች ሰላማዊነት እንደማያሳስብ እና በመጪው ምርጫ ሊተኮርበት የሚገባው ሰው ወጥቶ እንዳይመርጥና ደህንነት እንዳይሰማው የሚያደርጉ ቅጥረኞች ጉዳይ መሆኑን ተናገሩ፡፡…

አዲስ ወግ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዲስ ወግ የውይይት መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ተካሄደ ፡፡ ውይይቱ "ሰላምና ደኅንነት በምርጫ ወቅት" በተሰኘ ወቅታዊ ጭብጥ በሶስት ክፍለጊዜዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ነው የተካሄደው።…

ከ37 ሚሊየን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ37 ሚሊየን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ተጠቃሚ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው የአባላት ምዝገባና መዋጮ ዳይሬክተር አቶ ጉደታ አበበ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ክልሎች እና…