የሀረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ባለስልጣን 25 ሚሊየን ብር የሚያወጡ አምስት የውሃ ቦቴዎችን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ባለስልጣን 25 ሚሊየን ብር የሚያወጡ አምስት የውሃ ቦቴዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ ተረከበ፡፡
የውሃ ቦቴዎቹ ከከተማ ተቋማት እና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም የሀረር…