ስፓርት ቅድሚያ ለሴቶች የሩጫ ውድድር ተካሄደ Feven Bishaw Mar 28, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የ2013 ሶፊ ማልት ቅድሚያ ለሴቶች የሩጫ ውድድር ኮሮና ቫይረስን ከግምት ውስጥ በማስገባት ተካሄደ፡፡ ውድድሩ 5 ኪሎ ሜትር የሸፈነ ሲሆን የሴቶች ስኬትን እናክብር በሚል መሪ ቃል ነው ለ18ኛ ጊዜ የተካሄደው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገር ደረጃ የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳታፊነትን ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ ይገኛል- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሀረሪ ክልል የሚገኘውን የፊስቱላ ህክምና መስጫ ማዕከል እንዲሁም ኢናይ አቢዳ የእደ ጥበብ ኮሌጅ እና አብደላ ሸሪፍ የግል ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡ እንዲሁም በሀረማያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት የአእምሮ…
የዜና ቪዲዮዎች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በአዲስ አበባ Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=3k6kghO6hQE
የዜና ቪዲዮዎች የዋጋ ግሽበትን በተመለከተ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ምላሽ በባለሙያ አስተያየት Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=61F-QeeHpnk
የዜና ቪዲዮዎች የ6ተኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ የአየር ሰዓት ድልድል Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=-vobQYNDOdY
የሀገር ውስጥ ዜና በአሶሳ ከተማ 2 ሚሊየን የሚጠጋ ሃሰተኛ የብር ኖት ከነተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ዋለ Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ 2 ሚሊየን የሚጠጋ ሃሰተኛ የብር ኖት ከነማባዣ ማሽን እና ተጠርጣሪው ጋር ዛሬ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡ የፖሊስ መምሪያው ሃላፊ ኮማንደር ቡሽራ አልቀሪብ ፖሊስ የህብረተሰቡን ጥቆማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ የአየር ሰዓት ድልድል ይፋ ሆነ Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ የአየር ሰዓት ድልድል በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን በአየር ሰአት ድልድሉ ዙሪያ ከመገናኛ ብዙሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅት በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሀረር ገቡ Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሚመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሀረር ገባ፡፡ የልዑካን ቡድኑ ድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሃገራችን የመጣው ለውጥ የወጣቶች ከፍተኛ ሚና የታየበት ነው-ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ Feven Bishaw Mar 26, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከወጣቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመጣው ለውጥ የወጣቶች ከፍተኛ ሚና የታየበት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ወጣቱ በጥረቱ…