የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የአፋር ክልል የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የአፋር ክልል የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
የመግባቢያ ስምምነቱ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል…